Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሌሊሴ ደሳለኝን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሌሊሴ ደሳለኝን እና ምክትል ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ዛህራ ኡመር አሊ ሹመትን መርምሮ አፀደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት 13ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ…

ምክር ቤቱ የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአንድ ምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አነሳ፡፡   የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት 13ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡   በጉባኤውም የፍትሕ ሚኒስቴር ባቀረበው…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና መብረር የጀመረበትን 50ኛ ዓመት አከበረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና መብረር የጀመረበትን 50ኛ ዓመት አከበረ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ የቻይና በረራውን የካቲት 14 ቀን 1965 ዓ.ም ወደ ሻንጋይ ከተማ በማድረግ አገልግሎቱን መጀመሩን አስታውሷል፡፡ ከጥቅምት…

ለመጪዎቹ በዓላት ከ13 ነጥብ 6 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ለገበያ ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዮቹ የትንሳኤ እና ዒድ ዓልፈጥር በዓላት ከ13 ነጥብ 6 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ለገበያ ለማቅረብ እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የሀገር ውስጥ ንግድና ሸማቾች ጥበቃ መሪ ስራ አስፈጻሚ…

“የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በማንበብ ከሚገኘው ጥቅም በተጨማሪ ሕብረተሰቡ በልማት እንዲሳተፍ ዕድል መፍጠሩ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የመደመር ትውልድ” መጽሐፍን በማንበብ ከሚገኘው ጥቅም በተጨማሪ ሕብረተሰቡ ለሀገሩ ልማት ተሳታፊ የሚሆንበትን ምቹ ዕድል መፍጠሩን ቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ልማትን ለማሳለጥ ከፍተኛ ገንዘብ እንደሚያስፈልግ እና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

ከሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ሒደት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ሒደት መጠናቀቁን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ከመጋቢት 2014 በተጀመረው ዜጎችን የመመለስ ሒደት 131 ሺህ 642 ዜጎችን ወደ ሀገር መመለስ መቻሉን…

በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ዜጎችን በዛሬው እለት በሶስት ዙር በረራ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ተመላሾቹ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን…

የኢትዮጵያና እንግሊዝ ፓርላማዎች ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና እንግሊዝ ፓርላማዎች የእርስ በርስ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነገዎ(ዶ/ር) የእንግሊዝ ፓርላማ ልዑካን ቡድንን…