የሽብር ወንጀል ቀስቃሽ መልዕክቶች አስተላልፏል ተብሎ በተጠረጠረው ግለሰብ ላይ የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖሊስ በማኅበራዊ ሚዲያ የሽብር ወንጀል ቀስቃሽ መልዕክቶችን አስተላልፏል ብሎ በጠረጠረው ግለሰብ ላይ ፍርድ ቤቱ የዘጠኝ ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፈቀደ።
የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜውን ለፖሊስ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ…