ደቡብ ኮሪያ በተለያዩ ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን አስታወቁ፡፡
ፓርክ ጂን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ ደቡብ ኮሪያ እና ኢትዮጵያ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ…