Fana: At a Speed of Life!

የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶችን ወደ ግንባታ ግብዓትነት ለመቀየር የሚያስችል ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶችን ወደ ግንባታ ግብዓትነት በመቀየር እስከ 12 ሚሊየን ዶላር ማመንጨትና የውጭ ምንዛሪ ማዳን ለሚያስችል ፕሮጀክት ትግበራ የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አማካሪ ሚኒስትር ዲዔታ ፎዚያ…

በመዲናዋ ከ57 ሺህ በላይ ታዳጊዎች የስፖርት ስልጠና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከ57 ሺህ በላይ የሆኑ ታዳጊዎች በክረምት የስፖርት ስልጠና መርሀ ግብር እየተሳተፉ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ። በሁለቱም ፆታዎች ዕድሜያቸው ከ9 እስከ 17 ዓመት…

ዌስትሃም ሃሪ ማጓየር እና ዋርድ ፕራውስን ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዌስትሃም ዩናይትድ የማንቼስተር ዩናይትዱን ተከላካይ ሀሪ ማጓየር እና የሳውዝሃምተኑን የመሃል ክፍል ተጫዋች ጄምስ ዋርድ ፕራውስን ለማስፈረም ከስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ ዌስትሃም ለሀሪ ማጓየር ያቀረበው 30 ሚሊየን ፓውንድ በማንቼስተር ዩናይትድ ዘንድ…

የቻይና ባለሃብቶች የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን እና የቻይና ባለሀብቶች የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክን እየጎበኙ ይገኛሉ። የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ…

በማጭበርበር ድርጊት ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከሶማሌ ክልል የተፈናቀልን ነን” በማለት በማጭበርበር በመንግሥት ላይ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 50 ግለሰቦች ተከሰሱ። ክሱ የቀረበው በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት ነው። ተከሳሾቹም÷ ብርሃኑ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ ኮሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ትብብር፣ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድ…

አቶ ሙስጠፌ ከዩኤስኤይድ የኢትዮጵያ ተወካይ  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤይድ) የኢትዮጵያ ተወካይ እስኮት ሆክላደር  ከተመራ  ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በክልሉ መንግስት እና በአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ…

ርዋንዳ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር ትሰራለች – አምባሳደር ቻርለስ ካራንባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዋንዳ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የሩዋንዳ አምባሳደር ቻርለስ ካራንባ ገለጹ። አምባሳደር ቻርለስ የሹመት ደብዳቤቸውን ቅጂ ዛሬ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፕሮቶኮል ዋና ሹም አቶ መላኩ በዳዳ አቅርበዋል።…

በጀልባ መስጠም አደጋ የ41 ፍልሰተኞች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን ላምፔዱሳ ደሴት በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ የ41 ፍልሰተኞች ህይወት ማለፉን ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ተናግረዋል። ከአደጋው የተረፉ አራት ሰዎች ለነፍስ አድን ሰራተኞች እንደተናገሩት፤ አደጋው የደረሰው ፍልሰተኞችን አሳፍራ ከቱኒዚያ ስፋክስ…

አርቲስት አብነት ዳግም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት አብነት ዳግም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ለረዥም ጊዜ በህመም ላይ የቆየው አርቲስት አብነት በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አርቲስት አብነት በበርካታ ቴአትሮች ፣ ፊልሞች እና ድራማዎች ላይ በተዋናይነት በመሳተፍ…