Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የ2ኛ ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የፊታችን እሁድ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡ በክልሉ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ባለፉት አራት ዓመታት 13 ነጥብ 86 ቢሊየን ችግኝ መተከሉ እና 84 በመቶ መጽደቁ…

በኦሮሚያ ክልል ከ54 ቢሊየን ብር በላይ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ54 ቢሊየን 280 ሚሊየን 538 ሺህ ብር የተገነቡ 19 ሺህ 912 ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸውን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለአገልግሎት ዝግጁ የሆኑት ፕሮጀክቶች ከ30 ሚሊየን በላይ የሆኑ የሕብረተሰብ…

ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ለማረጋገጥ ለወጣቶች ትኩረት መስጠት ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችንን ዘላቂ ሰላም እና ልማት ለማረጋገጥ ለወጣቶች ትኩረት መስጠት ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የ2015 ዓ.ም የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድና የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

አፍሪካ ለሩሲያ እና ዩክሬን ያቀረበችውን የሠላም ዕቅድ ቻይና እንደምትደግፍ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ሩሲያና ዩክሬንን ለማሸማገል የምታደርገውን ጥረት ቻይና እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ ማኦ ኒንግ ÷ የአፍሪካ መሪዎች የሠላም ተልዕኮ አንግበው ሩሲያና ዩክሬንን ለማሸማገል እያደረጉ ላሉት…

የአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ዐሻራ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖዎችን በአረንጓዴ ዐሻራ መዋጋት” በሚል መሪ ሐሳብ የአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ዐሻራ ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዓለም ባንክ እና አይ ኤም ኤፍ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአዲሱ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ “ከአዲሱ የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

የአፍሪካ ሀገራት የቀጣናዊ ትብብር በማጠናከር የታዳሽ ሀይል ሽግግርን ማሳለጥ እንደሚገባቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ሀብቶቻቸውን በማሰባሰብ ቀጣናዊ ትብብር እና አጋርነትን በማጠናከር የታዳሽ ሀይል ሽግግርን ማሳለጥ እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡ በኬንያ ናይሮቢ በፈረንጆቹ ከሰኔ 20 ቀን 2023 ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የኢነርጂ ፎረም ላይ…

ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያ በመኖሪያ ቤታቸው ያከማቹ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ-ወጥ የጦር መሣሪያና ከ100 ግራም ወርቅ በላይ በመኖሪያ ቤታቸው ያከማቹ 13 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ እንደሆነ የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በዚህም…

አማራ ባንክ ካፒታሉን 6 ቢሊየን ብር ማድረሱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራ ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን 6 ቢሊየን ብር ማድረሱን አስታውቋል፡፡ ባንኩ አንደኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ይገኛል፡፡ በመርኃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሔኖክ ከበደ ፥ ባንኩ 28 ቢሊየን ብር…

የቱርክ ባለሃብቶችን በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለማሳተፍ እየተሰራ ነው – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ ባለሃብቶች በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እንዲሳተፉ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሀሰን መሀመድ የቱርክ አፍሪካ ቢዝነስ አሶሴሽን ዳሬክተር ፈቲህ አካቡሉትን ጋር ተወያይተዋል፡፡…