Fana: At a Speed of Life!

ደቡብ ኮሪያ በተለያዩ ዘርፎች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን አስታወቁ፡፡ ፓርክ ጂን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ ደቡብ ኮሪያ እና ኢትዮጵያ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ…

በኦሮሚያ ክልል ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ጥገና ስራ ተከናውኗል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ጥገና ስራ መከናወኑን የክልሉ መንገዶች ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅት እና ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አሸናፊ ሃብታሙ እንደገለጹት÷ በ2015 በጀት ዓመት…

የካንሠር ሕክምና ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካንሠር ሕክምና አገልግሎትን በማሳደግ ሕክምናውን ተደራሽ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከሚመዘገበው 77 ሺህ አዳዲስ የካንሠር ታማሚ ሕክምና እያገኙ ያሉት ከ15 በመቶ በታች ናቸው፡፡ ሕክምና…

ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሠራ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሠራ ገለጹ፡፡ በሴንት ፒተርስበርግ የተደረገውን የሩሲያና አፍሪካ ጉባዔ በተመለከተ አምባሳደሩ ማብራሪያ ሰጥተዋል።…

አማካሪ ኮሚቴው ለምክር ቤቱ የቀረበውን የአስቸኳይ ጊዜ አጀንዳ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የምክር ቤቱ አማካሪ ኮሚቴ አጀንዳውን በሙሉ ድምፅ አፀደቀ። በአማራ ክልል ያጋጠመውን የፀጥታ መደፍረስ ተከትሎ የፌዴራል መንግሥት የሚኒስትሮች ምክር ቤት በኢፌዲሪ…

ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ የተሰኘው የቻይና ኩባንያ በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት ለማድረግ ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡና ማቀነባበር ላይ የሚሰማራ ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ የተሰኘ የቻይና ኩባንያ በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት ለማድረግ የሚያስቸለውን ስምምነት ዛሬ ፈርሟል፡፡ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን…

ከህግ አግባብ ውጪ ሲሰሩ በተገኙ 107 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህግ አግባብ ውጪ ሲሰሩ በተገኙ 107 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እርምጃ የተወሰደባቸው ንግድ ድርጅቶች ከተሰጣቸው የንግድ ፈቃድ መስኮችና ዓላማዎች ውጪ ሲሰሩ የነበሩ፣ ለኢንስፔክሽን ስራ…

ከአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን የመጀመሪያ ምዕራፍ ተግባራት ገምግሟል፡፡ የዕዙ የመጀመሪያ ምዕራፍ ዕቅድ በባሕር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ፣ በደብረ ብርሃን፣ በላሊበላ፣ በጎንደርና በሸዋ ሮቢት አካባቢ የተሰባሰበውን በዘረፋ እና በጥፋት የተሰማራ ቡድን በመምታትና…

የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ያስተላለፈው ትዕዛዝና ክልከላ

ቁጥር 1 የሕዝብን ሠላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 6 /2015 አንቀጽ 5 መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዙ የሚከተሉትን ትዕዛዞችና ክልከላዎች ደንግጓል። 1) በባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ፣ ሸዋ ሮቢትና…

የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶችን ወደ ግንባታ ግብዓትነት ለመቀየር የሚያስችል ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶችን ወደ ግንባታ ግብዓትነት በመቀየር እስከ 12 ሚሊየን ዶላር ማመንጨትና የውጭ ምንዛሪ ማዳን ለሚያስችል ፕሮጀክት ትግበራ የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አማካሪ ሚኒስትር ዲዔታ ፎዚያ…