አቶ እንዳሻው ጣሰው በቅበት ከተማ በጸጥታ ችግር ጉዳት የደረሰባቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ ከዚህ ቀደም ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ጉዳት የደረሰባቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች ጎብኝተዋል፡፡
አቶ እንዳሻው በቅበት ከተማ በተፈጠረው ችግር…