Fana: At a Speed of Life!

ሊቢያ 600 ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ግብፃውያን ወደሀገራቸው ልትመልስ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊቢያ በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ 600 ሰነድ አልባ የግብፅ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ልትመልስ መሆኗ ተገልጿል፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሊቢያ የሚገኙ ፍልሰተኞችን ወደ አሀራቸው የመመለስ ሃላፊነት የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች…

በአማራ ክልል ከ376 ሺህ ሄክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የበጋ ወራት ከ376 ሺህ ሄክታር በሚበልጥ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አልማዝ ጊዜው (ዶ/ር) እንደገለጹት÷…

ተመድ የጁባ አካባቢ ነዋሪዎችን ከአካባቢያቸው በመልቀቅ ከጎርፍ አደጋ እንዲጠበቁ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት በጁባ እና ሸበሌ ወንዞች ላይ የጎርፍ አደጋ ከፍተኛ መሆኑን አስጠንቅቆ መላው የጁባ አካባቢ ነዋሪዎች ከአካባቢው እንዲለቁ አሳሰበ። በኬንያ እና ሶማሊያ የጣለው ከባድ ዝናብ…

‘ከዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል ለምክር ቤት አባላት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)'ከዕዳ ወደ ምንዳ' በሚል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለ10 ቀናት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። በስልጠናው ማጠቃለያ ምክትል አፈ ጉባኤዋ ሎሚ በዶ÷ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ አቅም…

የትምሕርትን ጉዳይ “የኔ” ብሎ ሁሉም እንዲረባረብ ርዕሠ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምሕርት ቢሮ የ2016 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም እና የቀጣይ ወራት ተግባራትን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጂንካ እየመከረ ነው፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎች ውጤት ማሻሻያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ውጤት ማሻሻያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክክሩ በዋናነት በ2015 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዝቅ ማለትን…

ኒውደልሂ የዓየር ብክለትን ለመግታት የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ልትገድብ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንዷ ኒውደልሂ የዓየር ብክለትን ለመግታት ከፈረንጆቹ ኅዳር 13 እስከ 20 ባሉት ቀናት ለአንድ ሣምንት የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ልትገድብ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሕንድ የደልሂ የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትር ጎፓል ራይ ÷ ምንም እንኳን ያልተበከለ…

የአእምሮ ጤንነት የሚለካው በጤናማ ማህበራዊና ግለሰባዊ መስተጋብር ነው – ዶ/ር ያሬድ ዘነበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድ ሰው አእምሮ ጤናማነት የሚለካው በሚያደርገው ማህበራዊና ግለሰባዊ መስተጋብር መሆኑን የነርቭ ሃኪም ዶ/ር ያሬድ ዘነበ አመላክተዋል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የአእምሮ ጤናን አስመልከቶ የነርቭ ሃኪም ከሆኑት ዶ/ር ያሬድ ዘነበ ጋር…

በክልሉ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሙሉ በሙሉ እና በከፊል የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ  የክልሉ ርዕሰ መስተሰዳደር  አሻድሊ ሃሰን ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የተጎዱ…

ከ343 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ343 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከጥቅምት 16 እስከ 22 ቀን 2016 ዓ.ም  በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ባደረገው ክትትል ነው እቃዎቹ የተያዙት፡፡…