Fana: At a Speed of Life!

የገንዘብ ሚኒስቴር እና ገቢዎች ሚኒስቴር  የፕሮቶኮል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስቴር እና በገቢዎች ሚኒስቴር መካከል የታክስ ፖሊሲና አስተዳደር ጉዳዮችን በቅንጅት ለማከናወን የፕሮቶኮል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የፕሮቶኮል ስምምነቱን የፈረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ…

 አቶ ደመቀ መኮንን  ከተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣይ በሰብዓዊ እርዳታ እና ልማት ጉዳዮች…

የመከላከያ ሚኒስቴርና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር እና የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በማሪታይም ዘርፍና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና…

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄደ

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሄደ አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በወቅታዊ ሁኔታና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከመንግስት ሠራተኞች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ ውይይቱን የከፈቱት የሰሜን ሸዋ ዞን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስምንት አባላት ያሉት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ ሰየሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስምንት አባላት ያሉት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ዕጩ መልማይ ኮሚቴ ሰየሙ። መልማይ ኮሚቴው ወደ ስራ የገባ ሲሆን በቅርቡም ጥቆማ መቀበል ይጀምራል ተብሏል። የኢፌዴሪ ህገ መንግሥት አንቀጽ…

የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ፕሮግራም ኢኮኖሚን ለማሳደግ ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ፕሮግራም ምጣኔ ሃብትን ለማሳደግ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን ክላስተር ፕሮግራም የ2015 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም እና የ2016 በጀት ዓመት…

ኢትዮጵያ በ42ኛው ዓለም አቀፍ የጉዞ ኢንዱስትሪ ገበያ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ42ኛው ዓለም አቀፍ የጉዞ ኢንዱስትሪ ገበያ አውደ ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው። 42ኛው ዓለም አቀፍ የጉዞ ኢንዱስትሪ ገበያ አውደ ርዕይ በእንግሊዝ ለንደን የኤግዚቪሽን እና የስብሰባ ማዕከል በይፋ ተከፍቷል። በመርሐ-ግብሩ ላይ…

በጋምቤላ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎችና ት/ቤቶች 39 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በጋምቤላ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች ከ39 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በድርጅቱ የጋምቤላ ቅርንጫፍ ተጠሪ ክርስቲን ሐኮንዚ እንዳሉት÷ ከድጋፉ ውስጥ…

በሱዳን በጦርነት ቀጣና ውስጥ ያሉ ዜጎችን የማስወጣት ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የተፈጠረውን ወቅታዊ ሁኔታ ተከትሎ በተለያዩ ምክንያቶች ለመውጣት ያልቻሉትን እና ጦርነቱ በሚካሄድባቸው ቀጣና ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መንግሥት የማስወጣት ሥራ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ይህንኑ የማስወጣት ሥራ…

የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ፋሊያ የኢፌዴሪ አየር ኃይልን ጎብኝተዋል፡፡ የኢፌዴሪ አየር ሃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በግዳጅ አፈፃፀሙና ተልዕኮን በብቃት በመወጣት ስኬታማ በሆነ የለውጥ ጉዞ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር…