Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ሴቶች ሽልማት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023 የአፍሪካ ሴቶች ሽልማት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በሸራተን አዲስ ሆቴል በተካሄደው ስነ ስርዓት በአመቱ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እና በየአካባቢያቸው በጎ ተፅዕኖ ያሳደሩ የአፍሪካ ሴቶች እውቅና ተሰጥቷቸዋል፡፡…

ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ለሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሮግራም ከ630 ሚሊየን ዶላር በላይ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ለሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ፕሮግራም ከ630 ሚሊየን ዶላር በላይ አጸደቀ፡፡ የፋውንዴሽኑ ፕሬዚዳንት ሪታ ሮይና ሌሎች የስራ አመራር ቦርድ አባላት ባለፉት አራት ቀናት በኢትዮጵያ የፕሮግራም ግምገማ ሲያካሂዱ መቆየታቸውን…

በቀጣዮቹ 3 ወራት ከ7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይገባል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም ድረስ 7 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኢንቨስትመንትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ ለ2015/16 የምርት…

ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም 50 ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከንቲባ አዳነች 150 አቅመ ደካሞች ፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች እንዲሁም  50  ለወንዝ ዳርቻ ልማት ተነሺዎች የተገነቡ መኖሪያ ቤቶችን አስረከቡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷የምንሰራው ስራ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ያለንን ሃብት…

የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በጋሞ ዞን ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ በጋሞ ዞን በምዕራብ አባያ ወረዳ ያስገነባውን ካምፕ አስመረቀ፡፡ ካምፑ ለደቡብ ዕዝ  መከላከያ ሰራዊት የተሰራ ሲሆን የጦር መምሪያ፣ የሻላቃ መኮንኖች  መኖሪያና መስሪያ ካምኘ ያካተተ መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ማህበረሰብ የአፍጥር ፕሮግራም አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ማህበረሰብ የአፍጥር ፕሮግራም አካሄዱ። ፕሮግራሙ በስካይላይት ሆቴል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲንጋፖር በድጋሚ የቀጥታ በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ወደ ሲንጋፖር ለሶስት ዓመት አቋርጦት የነበረውን የቀጥታ በረራ በድጋሚ መጀመሩን አስታወቀ። በዓለም የንግድ ማዕከልነታቸው ከሚጠቀሱት መካከል አንዷ የሆነችው ሲንጋፖር ከተማ በረራ ያደረገው…

የመታወቂያ እድሳትና የጋብቻ ምስክር ወረቀት ማረጋገጫ አገልግሎት በተጨማሪነት እሁድ ግማሽ ቀን እንዲሰጥ ይደረጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመታወቂያ እድሳትና የጋብቻ ምስክር ወረቀት ማረጋገጫ በመስጠት ሂደት ላይ ክፍተት የሚታይባቸው ወረዳዎች እሁድን እስከ 8 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል ተብሏል። በ14 ወረዳዎች ያጋጠመው የወሳኝ ኩነት አገልግሎት ችግርን…

ለግድቡ ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ ለታላቁ ሕዳሴ ግድቡ ያለውን ጽኑ ድጋፍ በሚመጥን ደረጃ የማስተባበር ስራን ፈጠራ በታከለበት ሁኔታ ሊጠናከር ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ በ12ኛው ዓመት ዋዜማ የታላቁ የኅዳሴ…