Fana: At a Speed of Life!

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሚወሰዱ እርምጃዎች እና የተከለከሉ ተግባራት ምንድናቸው?

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሚወሰዱ እርምጃዎች የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዙ የዚህን አዋጅ አላማ ለማሳካት አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን፦ 1) የአደባባይ ስብሰባና ሰልፍ ማድረግ፣ መደራጀት፣ በቡድን ሆኖ መንቀሳቀስን የመከልከል፣ 2) የሰዓት እላፊ የማወጅ፤ ለተወሰነ ጊዜ አንድ መንገድ፣…

ማዜ ብሔራዊ ፓርክን ማልማት የሚያስችል የ5 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኃይለማርያምና ሮማን ፋውንዴሽን ማዜ ብሔራዊ ፓርክን ማልማት የሚያስችለውን የ5 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ከፈረንሳይ ልማት ኤጀንሲ ጋር ተፈራረመ። ስምምነቱን የኃይለማርያም እና ሮማን ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሮማን…

የመንግስትን ተሽከርካሪ በመጠቀም ከባድ የጦር መሳሪያዎችን በመጫን ለሽብር ቡድን ሊያስረክቡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትን ተሽከርካሪ በመጠቀም ከባድ የጦር መሳሪያዎችን በመጫን ለሽብር ቡድን ሊያስረክቡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹ አህመድ እንድሪስ፣ አስራት ዲባባ፣ ሶሪ ተካልኝ፣ ጎንፋ ሶር ፣ አቡበከር ፈንታሁን ፣ መሐመድ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ36 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተያዘው የክረምት ወቅት ከ36 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ባበክር ሀሊፋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፥ የክረምት ችግኝ ተከላ በይፋ ከተጀመረበት አንስቶ…

በኦሮሚያ ክልል 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስካሁን በ1 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ መተከሉን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የመርሐ ግብሩን ዕቅድ ለማሳካት ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ በተከናወኑ ተግባራት…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ ፈተናው ከኩረጃና ስርቆት በጸዳ መልኩ መሰጠቱን አንስተዋል፡፡ በፈተና ወቅት…

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 100 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ 100 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በፖሊስ አባላት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ከነ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ በክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የጨፌ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አባላት…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ከ56 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት ከ56 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ። የደቡብ ብሄሮች፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣2ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ በሀዋሳ ከተማ እየተካሔደ ነው።…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አኔት ዌበር (ዶ/ር) ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ጥረት፣…

በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱት የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ሰራተኞች ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ሰራተኞች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ትዕዛዝ ተሰጥቷል። ተጠርጣሪዎቹ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ…