Fana: At a Speed of Life!

መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀሌ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የአስተዳደርና መሰረት ልማት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር)÷ መቀሌ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን…

በኦሮሚያ ክልል ከቱሪዝም ዘርፍ 9 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ9 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና ክትትል ዳይሬክተር ኦላና ተሾመ እንደገለጹት÷ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የመስህብ…

በመዲናዋ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 158 ሼዶች ተመርቀው ለስራ ዝግጁ ሆነዋል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በ100 ሺህ 414 ካሬ ሜትር መሬት ላይ የተገነቡ 158 የመስሪያ ሼዶች ተመርቀው በትጋት ለሚሰሩ እጆች ዝግጁ ሆነዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ በሰኔ ወር የተላለፉ 2 ሺህ…

በበጀት ዓመቱ ከኢንዱስትሪ ምርቶች የወጪ ንግድ 450 ሚሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል- የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም ከኢንዱስትሪ ምርቶች የወጪ ንግድ 450 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት መታቀዱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በ2015 እቅድ አፈፃፀምና በ2016 ዓ.ም እቅድ ውይይት ማጠቃለያ ላይ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ኡልቪ ሜዲዬቭ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የአዘርባጃን መንግስት በህዝብ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ከኢትዮጵያ…

የወባ እና ኮሌራ በሽታዎች ስርጭት መጠን መጨመሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወባ እና ኮሌራ በሽታዎች የስርጭት መጠን መጨመሩን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ደረጄ ዱጉማ የወባ እና የኮሌራ በሽታ ስርጭት መጨመሩን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሶሻል ኢኖቬሽን ሚኒስትር ኡልቪ ሜዲዬቭ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ዘመናዊ እና የተቀላጠፈ አገልግሎት በአንድ ማዕከል መስጠት…

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከ26 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሶችን ለዱብቲ ሆስፒታል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በአፋር ክልል ለሚገኘው ዱብቲ ሪፈራል ሆስፒታል ከ26 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሶችን ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን የትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ተወካይ አቶ ሰለሞን ተስፋዬ ለዱብቲ ሆስፒታል ስራ…