Fana: At a Speed of Life!

የሐይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ እየተሰራ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ላይ ሚናቸውን እንዲወጡ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ እና ከጅስራ ኮንሶርቲዬም ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ''የሐይማኖት አስተምህሮ…

ኢትዮጵያ በሴካፋ ከ18 ዓመት የሴቶች እግር ኳስ ውድድር በሰፊ የግብ ልዩነት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማህበራት(ሴካፋ) ከ18 ዓመት በታች የሴቶች የእግር ኳስ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዛንዚባር አቻውን 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል። በቻማዚ ስታዲየም በተደረገው…

የአዲስ አበባ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ከመሬት ይዞታ 5 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ውጤታማ ሥራዎች ማከናወኑን የአዲስ አበባ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ቀነዓ ያደታ (ዶ/ር) ÷ቢሮው በበጀት ዓመቱ ከመሬት ይዞታ 5 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን…

የደቡብ አሜሪካ ሀገራት ብሪክስን ለመቀላቀል ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አሜሪካ ሀገራት ብሪክስን ለመቀላቀል ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ፡፡ ወደ ብሪክስ የኢኮኖሚ ቡድን ለመግባት ዝግጁ የሆኑት ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ቦሊቪያ እንደተካተተች የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮሄልዮ ማይታ ተናግረዋል። በደቡብ…

አቶ አህመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙት የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በኢትዮጵያና በተቋሙ መካከል ባሉ የጋራ ጉዳዮች ና መልካም ግንኙነታቸው ይበልጥ መጠናከር…

በእነ ወንድወሰን አሰፋ (ዶ/ር)  የክስ መዝገብ  ያልቀረቡ ተከሳሾችን ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርብ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብር ወንጀል በተከሰሱት በእነ ወንድወሰን አሰፋ (ዶ/ር) የክስ መዝገብ ተካትተው ያልቀረቡ ተከሳሾችን ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርብ ታዘዘ፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የጸረሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው።…

የመከላከያ ሠራዊት ላይ የሚሰነዘረው ስም ማጠልሸት እንዲቆም ማስጠንቀቂያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ጠባቂ በሆነው መከላከያ ሠራዊት ላይ የሚሰነዘረው ስም የማጠልሸት ተግባር እንዲቆም ሲል የኢፌዲሪ መከላከያ ሠራዊት አስጠነቀቀ። አሁናዊ የሰራዊቱ ተግባር ላይ መግለጫ በዛሬው ዕለት ተሰጥቷል፡፡ የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሰራዊት የህዝብ…

በደብረ ብርሃን ለሚገኙ ተፈናቃዮች 20 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የዓይነት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 20 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ምግብ ነክ እና ሌሎች ቁሶች ድጋፍ ተደረገ፡፡ በከተማዋ በተለያዩ የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ ያደረገው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ የልማት ክርስቲያናዊ ተራድዖ…

በደቡብ ክልል ለሕዝቡ የሚገባውን ልማት ለማቅረብ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሕዝቡ የሚገባውን ልማት ለማቅረብ እየተሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ ተስፋዬ ይገዙ ተናገሩ፡፡ አቶ ተስፋዬ ትምህርት ለትውልድ በሚል መሪ ሐሳብ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት…