Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል በአምስት ዞኖች የኮሌራ ክትባት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የኮሌራ በሽታ በተከሰተባቸው አከባቢዎች ከ76 ሺህ ለሚበልጡ ሰዎች ክትባት መስጠት መጀመሩን የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መንግሥቱ በቀለ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ በባሌ፣…

33 ኢትዮጵያውያን ከፑንትላንድ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) 33 ኢትዮጵያውያን ከፑንትላንድ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ፡፡ በፑንትላንድ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስላ ጄነራል ጽሕፈት ቤት በቦሳሶ ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ቅርንጫፍ ቢሮ ጋር በመተባባር 33 ፍልሰተኞች ከቦሳሶ ወደ…

የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ለውሃ እቀባና አሰባሰብ ስራ የተለየ ትኩረት እንደሚሰጥ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ ለውሃ እቀባ እና አሰባሰብ ስራዎች የተለየ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡ የዝናብ ውሃን በማቀብ የበልግ ግብርናን ለማሳካት፣ ለእንስሳት እርባታ፣ ለፍራፍሬና ለጓሮ አትክልት ልማት ማዋል እንደሚገባ በምክትል…

በአፋር ክልል 2 ሺህ በሚጠጉ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ንግድ፣ ገበያ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባደረገው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ሕግን ተላልፈዋል ባላቸው 1 ሺህ 986 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ለሕብረተሰቡ ምርት በማቅረብ እንዲሁም ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ…

በሙስና ወንጀል በተከሰሱ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል በተከሰሱ ሁለት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን፥ የቅጣት ውሳኔ የተላለፈባቸው ተከሳሾች ዳኛ…

ተቋማቱ በጋራ መስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሀገራዊና ሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ታዜር ገ/እግዚአብሔር…

እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እምነትን ሽፋን በማድረግ የፖለቲካ አጀንዳ ለማራመድ የሚጥሩ አካላትን በጋራ መታገል እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ከዓለም አቀፍ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ዊቶልድ ቦንካ እና የልዑካን ቡድናቸውን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፍ ፀረ-አበረታች ቅመሞች…

ሚኒስቴሩ በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰበውን ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰበውን 8 ሚሊየን 45 ሺህ ብር ለክልሉ መንግሥት አስረከበ፡፡ ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል ቦረና፣ ባሌ፣ ጉጂ፣ አርሲ እና ሐረርጌ አካባቢዎች ያጋጠመውን የድርቅ አደጋ…