Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ለማጽናት ተከታታይ ምክክር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ለማጽናት የሚያስችል ተከታታይ ምክክር እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አስገነዘቡ፡፡ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ እና መደበኛ ሥራዎች ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ነው።…

በጋምቤላ ክልል ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 43 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የጋምቤላ ክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ሎው ኡቡፕ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ የኢንቨስትመንት…

አካታች የምክክር ሂደት እንዲኖር የተሳታፊዎች ልየታ መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አካታችና አሳታፊ የምክክር ሂደት እንዲኖር የተሳታፊዎች ልየታ ሥራ በክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች መከናወኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ የኢትዮጵያ የሐይማኖት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 26ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በቅድሚያ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበትን፣ ካሣ የሚከፈልበትን እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበትን…

ግብጽ የጋራ ተጠቃሚነትና ፍትሃዊነትን ያልተከተለ አቋም ይዛለች – አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብጽ የጋራ ተጠቃሚነት እና ፍትሃዊነትን ያልተከተለ አቋም መያዟን የኢትዮጵያ ወገን ዋና ተደራዳሪ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር)÷ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 4ኛ ዙር የሶስትዮሽ ድርድር ውጤትን…

በራሱ አቅም ሄሊኮፕተር የሰራው ኢትዮጵያዊ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕበ ለገሰ ይባላል፣ ትውልድ እና እድገቱም በትግራይ ክልል ሽረ እንዳስላሴ አካባቢ ነው፡፡ ዕበ በህጻንነቱ በሰማይ ላይ የሚበሩ ሄሊኮፕተሮችን ሲመለከት በሁኔታው ይደነቅ እንደነበር ያስታውሳል፡፡ ከዚህ ጊዜ ጀምሮም ሄሊኮፕተር የመስራት ዝንባሌ…

ዶናልድ ትራምፕ ከኮሎራዶ ግዛት የምርጫ ውድድር ተሰረዙ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 10 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ አመት በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በኮሎራዶ ግዛት አይወዳደሩም ተባለ። የኮሎራዶ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትራምፕ በግዛቲቱ የምርጫ ውድድር መሳተፍ አይችሉም ሲል ብይን ሰጥቷል። ለዚህ ደግሞ…

ከ375 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ375 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ከሕዳር 28 እስከ ታህሳስ 4 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 189 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 186…

እስራኤል ለሃማስ አዲስ የስምምነት ዕቅድ ማቅረቧ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃማስ ታጣቂ ቡድን ተጨማሪ ታጋቾችን ከለቀቀ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምታደርገውን ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለአጭር ጊዜ ለማቆም ዝግጁ መሆኗን አር ቲ የእስራኤል መገናኛ ብዙሃንን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። የስምምነት ሀሳቡ በኳታር አሸማጋዮች…

በጅቡቲ ፓርላማ አፈ-ጉባዔ የተመራ ልዑክ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ፓርላማ አፈ-ጉባዔ ዲሌታ መሐመድ የተመራ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡ ልዑኩ ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎና…