Fana: At a Speed of Life!

የጤና ፋይናንስን በማሻሻል ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማሳካት እየተሰራ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ፋይናንስን በማሻሻል ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማሳካት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ተናገሩ። ‘ጠንካራ የጤና ፋይናንስ ለዘላቂ የጤና ልማት’ በሚል መሪ ሀሳብ 25ኛው የጤናው ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ…

በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት ሕዝቡን ለከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ዳርጓል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ላለፉት ወራት በገጠሙት የፀጥታ ችግሮች ዙሪያ የሚመክር የውይይት መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንዳሉት÷ በክልሉ የተፈጠረው የሰላም እጦት የክልሉን ሕዝብ…

የፖለቲካ ዲፕሎማሲው ስኬት ለኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ሰፊ ዕድል መፍጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፖለቲካ መስክ እየተከናወነ ያለውና እየተመዘገበ ያለው የዲፕሎማሲ ስኬት ለኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ሰፊ ዕድል መፍጠሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ በዛሬው እለት መደበኛ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…

አቶ አደም ፋራህ ከጅቡቲ ወደብ የአፈር ማዳበሪያ የማጓጓዝ ሒደትን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ2016/2017 ምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ከጅቡቲ ወደብ የማጓጓዝ ሒደትን ዛሬ አስጀምረዋል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ እና የጅቡቲ መንግሥት…

የታቀደውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ለማሳካት ለውሃ አጠቃቀም ትኩረት መስጠት ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን ለማሳካት ለውሃ አጠቃቀም ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ÷በክልል ደረጃ የበጋ መስኖ ስንዴ በምዕራብና ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞኖች አስጀምረዋል።…

የኢትዮጵያ ታምርት ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሄደ። በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

አየር መንገዱ በቻድ ያለምንም ችግር በረራውን እንዲቀጥል የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቻድ ያለምንም ችግር በረራውን እንዲቀጥል የሚያስችል ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው መንግስቴ ከቻድ የሲቪል አቪዬሽን ሚኒስቴር ሴክሬታሪ ጄኔራል ማሃማት ሳለህ ዱጋ…

በመዲናዋ የተከናወኑ ተግባራት የነዋሪውን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ጀምረዋል – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ የገባነውን ቃል ተግባራዊ ለማድረግ የሰራናቸው ስራዎች የነዋሪውን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እና ማህበራዊ ፍትህ ማንገስ ጀምረዋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም…

ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ሁለቱ ወገኖች በቀጠናዊና አለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን የሁለትዮሽ ትብብር ማሳደግ በሚችሉባቸው ሁኔታዎች ላይ ምክክር…

በቀጣዮቹ አስር ቀናት አንዳንድ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖራቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አስር ቀናት አንዳንድ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ÷ በመደበኛ ሁኔታ በቀጣዮቹ አስር ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች…