የጤና ፋይናንስን በማሻሻል ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማሳካት እየተሰራ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ፋይናንስን በማሻሻል ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማሳካት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ተናገሩ።
‘ጠንካራ የጤና ፋይናንስ ለዘላቂ የጤና ልማት’ በሚል መሪ ሀሳብ 25ኛው የጤናው ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ…