Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ከ510 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ከ510 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ፡፡ በመቀሌ ከተማ ተገኝተው ድጋፉን ያስረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፥ የከተማ አስተዳደሩ ህዝቡንና በጎ አድራጊዎችን…

ማንቸስተር ሲቲ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ለመጀመሪያ ጊዜ አነሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቸስተር ሲቲ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ለመጀመሪያ ጊዜ አንስቷል የእንግሊዙ ማንቸስተር ሲቲ እና የጣሊያኑ ኢንተርሚላን ምሽት 4 ሰዓት ላይ በቱርኩ አታቱርክ ኦሎምፒክ ስታዲየም የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ የፔፕ…

ዴሞክራቲክ ኮንጎ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ቲሺኬዲ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ፍርቱና ዲባኮ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ቲሺኬዲ…

ለሀምበርቾ እግር ኳስ ቡድን 2 አውቶብሶች እና የ250 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ከልል መንግስት ክልሉን ወክሎ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለተቀላቀለው የሀምበርቾ እግር ኳስ ቡድን የተለያዩ ማበረታቻዎችንና የእውቅና ሰርተፊኬት አበርክቷል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ ስፖርት ምክር ቤት…

በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 ቀን ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 የትምህርት ዘመን ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከፊታችን ሰኔ 26 ቀን ጀምሮ እንደሚሰጥ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም ወላጆች፣ መምህራን እና አመራሮች በቀሪ ጊዜያት ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ…

በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ከ8 ሺህ በላይ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 8 ሺህ 341 የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ አቶ ሽመልስ ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞን ለማረጋገጥና ዜጎች በሁሉም ዘርፍ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ቡድኖቹ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ዛሬ ያደረጉት የ26ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ 2 ለ…

በሕገ-ወጥ የወርቅ ምርትና ግብይት የተጠረጠሩ 29 የውጭ ሀገራት ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሕገ-ወጥ የወርቅ ምርትና ግብይት ተግባር ተሰማርተው የተገኙ 29 የውጭ ሀገራት ዜጎች እና ሁለት ኢትዮጵያውያን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ መንግሥት በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩ የሰላም መደፍረስ እና የጸጥታ ሥጋቶችን…

የነዋሪዎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመረጠንን ሕዝብ ዝቅ ብለን በማድመጥ ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጡ ስራዎች አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከመዲናዋ ነዋሪዎች ጋር በተደረጉ ሰፋፊ ውይይቶች…