በኦሮሚያ ክልል በ5 ቢሊየን ብር ወጪ 1 ሺህ 395 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ስራ ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ 1 ሺህ 395 ኪሎ ሜትር አዲስ የመንገድ ግንባታ ስራ መከናወኑን የክልሉ መንገዶችና ሎጂስቲክስ ቢሮ አስታውቋል፡፡
በቢሮው የእቅድ ዝግጅት እና ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አሸናፊ…