Fana: At a Speed of Life!

ባየርን ሙኒክ አሰልጣኝ ጁሊያን ኔግልስማንን ከአሰልጣኝነት አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመኑ እግር ኳስ ክለብ ባየርን ሙኒክ አሰልጣኝ ጁሊያን ኔግልስማንን ከአሰልጣኝነት ማሰናበቱን አስታውቋል። ክለቡ ወጣቱን አሰልጣኝ ለውጥ ፍለጋ በሚል እንዳሰናበታቸው ደይሊ ሜይል አስነብቧል። የቀድሞው የቦሩሲያ ዶርትመንድ፣ ፒ ኤስ ጂ እና…

ቆላማና ዝናብ አጠር አካባቢዎችን ያማከሉ ፖሊሲዎች ሊቀረጹ ይገባል – የግብርና ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጲያ ቆላማ እና ዝናብ አጠር አካባቢዎችን ያማከሉ ፖሊሲዎች ሊቀረጹ እንደሚገባ የግብርና ባለሙያዎች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የግብርና ባለሞያዎች ፥ የሚወጡ ፖሊሲዎች አካባቢዎቹን ያማከሉ ባለመሆናቸው ፣…

የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የጤና ተቋማት የአገልግሎት ትስስርን ማጎልበት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የጤና ተቋማት የአገልግሎት ትስስርን ማጎልበት እንደሚያስፈልግ ጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የጤና ስርዓት ማጠናከር እና የጤና ተቋማት አገልግሎት ትስስር በተለይ የእናቶች፣ ህጻናት ፣ አፍላ ወጣቶች እና የስነ ተዋልዶ ጤናን…

በአዲስ አበባ በጅምር የህንጻ ግንባታ ስራ ላይ በተሰማሩ 217 ፕሮጀክቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅምር የህንጻ ግንባታ ስራ ላይ በተሰማሩ 217 ፕሮጀክቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ከተማ የግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ። በከተማዋ ተተለያዩ ቦታዎች በግንባታ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የተወሰኑ አካላት የግንባታ…

በምስራቅ አፍሪካ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የዓሳ ኃብትን ጥቅም ላይ ለማዋል ርብርብ መደረግ አለበት – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ ያለውን የዓሳ ኃብት በስፋት ጥቅም ላይ በማዋል የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በቅንጅት መሠራት እንዳለበት የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ገለጸ። የምስራቅ አፍሪካ እንዲሁም የሕንድ ውቅያኖስ ክልል የዓሣ ኃብትን…

በአዲስ አበባ መናና ወንዝ የአንድ ሰው ሕይወት አልፎ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 መናና ወንዝ ውስጥ የ35 ዓመት ግለሰብ ሕይወቱ አልፎ መገኘቱን እሳትና ድንገተኛ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በባሕርዳር ከተማ ከ391 ሚሊየን ብር በላይ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ስምምነት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕርዳር ከተማ ውኃና ፍሳሽ አገልግሎት ከዓለም ባንክ በተገኘ የብድርና እርዳታ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ከተሞች መጠጥ ውኃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክትን ለመገንባት የውል ስምምነት ተፈጽሟል። ውሉ የተፈጸመው በአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮ የበላይነት…

ከንቲባ አዳነችና ሌሎች ሚኒስትሮች ከዓለም ባንክ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ም/ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤእና ሌሎች ሴት ሚኒስትሮች ከዓለም ባንክ የምሥራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ክዋክዋ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ፥ ወቅትም በልማት ጉዳዮች ዙሪያ ፣ ሴቶችን በማብቃት…

በመጪው ክረምት በጎርፍ አደጋ ጉዳት እንዳይደርስ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በ2015 ዓ.ም የክረምት ወቅት በጎርፍ አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ይክፈለው ገ/መስቀል በሰጡት…

የጦር መሳሪያ በሕገ ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ በተያዙ 10 ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ እየተጣራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በሕገ ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ ከእነኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር በዋሉ አሥር ተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራ እየተጣራ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ በማስገባት ላይ የነበሩ አራት…