Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ ትስስራቸውን በአግባቡ የሚያንፀባርቅ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ግንኙነት ሊኖራቸው ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ለረጅም ዓመታት የዘለቀውን የታሪክ፣ የባህልና የዲፕሎማሲ ትስስር በአግባቡ የሚያንፀባርቅ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ግንኙነት ሊኖራቸው እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ተናገሩ።…

ሐረር ከተማን ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ለማድረግ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረር ከተማን ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ አበረታች ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረሪ ብሄራዊ ጉባኤ 6ተኛ ዙር 2ኛ አመት 2ተኛ መደበኛ…

ኢትዮጵያና ሩሲያ የባዮሎጂካል ሳይንስ የጥናትና ምርምር ማዕከል በጋራ ለማቋቋም ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በባዮሎጂካል ሳይንስ የጥናትና ምርምር ማዕከል በጋራ ለማቋቋም የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከሩሲያ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ቫለሪ ፋልኮቭ ጋር…

የድህረ ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና በሀገርቀፍ ደረጃ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ በሀገርቀፍ ደረጃ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና በሁሉም ፕሮግራሞች እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይህንንም ወጥ በሆነ መንገድ ለማስፈጸም እንዲቻል ለሁሉም የግልና የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በተጻፈ ደብዳቤ…

በመዲናዋ የተሰረቁ ተንቀሳቃሽ ስልኮች በሕጋዊ ስም በተከፈቱ የንግድ ሱቆች ውስጥ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች የተሰረቁ ተንቀሳቃሽ ስልኮች በሕጋዊ ስም በተከፈቱ የንግድ ሱቆች ውስጥ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ በሕጋዊ የሞባይል ስልክ እና የቴሌቪዥን ጥገና ሱቅ ሽፋን ከግለሰቦች የተሰረቁ ስልኮችን እየገዙ…

በመዲናዋ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ከ260 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ከ260 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በህብረተሠቡ ጥቆማ ተያዘ። የአፈር ማዳበሪያው የተያዘው በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በተለምዶ ገደል ግቡ ጠጅ ቤት ተብሎ…

ዴቪድ ሲልቫ ከእግር ኳስ ራሱን አገለለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፔናዊው የመሀል ክፍል ተጫዋች ዴቪድ ሲልቫ በ37 ዓመቱ ከእግር ኳስ ራሱን አግልሏል፡፡ የቀድሞው የማንቸስተር ሲቲ ባለውለታ ዴቪድ ሲልቫ ከከባድ የቁርጭምጭሚት ጉዳት በኋላ ነው ከኢንተርናሽናል እግር ኳስ ራሱን እንዳገለለ ያስታወቀው፡፡ ሲልቫ…

ኢመደአ የዲጂታላይዜሽን ልምዱንና እውቀቱን ለሌሎች አፍሪካ ሃገራት ለማካፈል ዝግጁ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የቴክኖሎጂ ባለቤትነት እና የዲጂታላይዜሽን ልምዱንና እውቀቱን ለሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ለማካፈል ዝግጁ ነው ሲሉ የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ ገለጹ፡፡ አቶ ሰለሞን ሶካ ከአፍሪካ…

ከጅቡቲ ተጓጉዞ አዲስ አበባ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በአስቸኳይ ለክልሎች እንዲሰራጭ ግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅቡቲ ተጓጉዞ አዲስ አበባ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በአስቸኳይ ለክልሎች እንዲሰራጭ ግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) ሣሪስ አከባቢ በሚገኘው የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ድንገተኛ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…

የአድዋ አዋርድ አዘጋጅ ሰለሞን ገለታ በኢትዮ ቴሌኮም ላይ ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የሙስና ወንጀል ተከሰሰ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ አዋርድ አዘጋጅ ሰለሞን ገለታ ሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም በኢትዮ ቴሌኮም ላይ ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የሙስና ወንጀል ተከሰሰ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…