የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችል ተጨማሪ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሊደረግ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ክፍተት በማጥበብ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ የሚያስችል ተጨማሪ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሊደረግ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ እንዳሉት÷በኢትዮጵያ የተጀመረውን…
በካማሺ ዞን ዘላቂ ሠላምን ማረጋገጥ ያለመ ባሕላዊ እርቅ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺ ዞን ሠዳል ወረዳ አብሮነትን በማጠናከር ዘላቂ ሠላምን ለማረጋገጥ ያለመ ባህላዊ እርቅ ተካሒዷል።
በስነ ስርዓቱ የካማሺ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብጅጋ ፃፊዮ፣ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማገሌዎች እንዲሁም…
በደቡብ አፍሪካ የቱሪዝም ሃላፊ የተመራ ልዑክ በመዲናዋ የሚገኙ የቱሪስት መስሕቦችን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ የቱሪዝም ሃላፊ ቪክተር ታራጌ የተመራ ልዑክ በአዲስ አበባ የሚገኙ የቱሪዝም መስሕብ ስፍራዎችን ጎብኝቷል።
ልዑካኑ የደቡብ አፍሪካው የነጻነት አባት ኔልሰን ማንዴላ ስልጠና የወሰዱበት ኮልፌ ፖሊስ ኮሌጅን፣ አንድነት ፓርክን፣…
የጤፍ ምርት ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ በስፋት እንዲገባ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከክልሎች ጋር ባደረገው የገበያ ትስስር የጤፍ ምርት ከአማራ ክልል ወደ መዲናዋ በስፋት እንዲገባ እየተደረገ መሆኑን ገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤፍና ስንዴን ጨምሮ ሌሎች የግብርና ምርቶች ወደ ከተማዋ…
የጉራጌ ሕዝብ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው – ጠ/ ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ሕዝብ የሚነሡ ችግሮችን ገንቢ በሆነ ተሳትፎና ውይይት የሚፈታ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጉራጌ ዞን ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…
የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የአንድ ጤና መርሐ ግብርን ለመተግበር ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ የአንድ ጤና (ዋን ሄልዝ) መርሐ ግብርን ተግባራዊ ለማድረግ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
በዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ቴክኒካል ኦፊሰር ዶክተር ሞሃመድ ኢብራሂም÷ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና…
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካሰለጠናቸው ተማሪዎች በተጨማሪ በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች በድህረ ምረቃ 112 ሰልጣኞችን አስመርቋል።
ዩኒቨርስቲው ከቅዱስ ላሊበላ ቅርስና ጥናት ግቢ 25 ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ጉራጌ ዞን ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን መግባታቸውን ከጠቅላይ…
ሀገር አቀፍ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የቦንድ ሳምንት ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠበትን 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ሀገር አቀፍ የሕዳሴ ግድብ ቦንድ ሳምንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተጀምሯል።
የቦንድ ሳምንቱ የግድቡ ግንባታ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት…