በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስተባባሪነት በአሶሳ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራዎች እየተከናወኑ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት የፌዴራል እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ቡድን የክረምት በጎ ፈቃድ ስራዎችን በአሶሳ እያካሄዱ ነው።
ዓላማው ሃገራዊ አንድነትን ማጠናከር መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት…