Fana: At a Speed of Life!

በሽሮና በርበሬ አደንዛዥ ዕፅ ደብቆ ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ ሞክሯል የተባለ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽሮና በርበሬ ውስጥ አደንዛዥ ዕፅ ደብቆ ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 መርካቶ ጣና የገበያ ማዕከል አካባቢ በሚገኘው ፖስታ ቤት…

በአማራ ክልል ሲከናወን የቆየው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ ወደ ሥነ ሕይወታዊ ሥራ ተሸጋገረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ላለፈው አንድ ወር ሲከናወን የቆየው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሥራ ወደ ሥነ ሕይወታዊ ሥራ መሸጋገሩ ተገለጸ፡፡ የተፈጥሮ ሃብት ሥራውን ወደ ሥነ ሕይወታዊ ጠቀሜታ ማሸጋገር የተፈጥሮ ሀብት ሥራው ትኩረት መሆኑ ተገልጿል፡፡ የሥነ…

ዶ/ር ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን ኡር ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያ እና ጀርመን ባላቸው የረጅም ጊዜ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን የኤምባሲው መረጃ ያመላክታል፡፡…

ኢትዮጵያ ሙስናን ለመከላከል ለምታከናውናቸው ተግባራት የቴክኒክ ድጋፉ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ተመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሙስናን ለመከላከል የምታከናውናቸውን ተግባራት ለማጠናከር የሚደረገው የቴክኒክ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አደገኛ እጽና ወንጀል መከላከል ቢሮ ገለጸ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አደገኛ እጽና ወንጀል…

የኢትዮጵያና ኢኳቶሪያል ጊኒን የተፈጥሮ ሃብቶች መሰረት ባደረጉ ፕሮጀክቶች ላይ ባለሀብቶች እንደሚሰማሩ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሁለቱን ሀገራት የተፈጥሮ ሃብቶች መሰረት ያደረጉ ፕሮጀክቶች በመለየት በዘርፉ ባለሀብቶች እንደሚሰማሩ የኢኳቶሪያል ጊኒ የፕላንና ኢኮኖሚ ዳይቭርሲፊኬሽን ሚኒስትር ጋብርኤል ኦብያንግ ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ…

የፌደራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የሰላም እና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት በዛሬው ዕለት ጀምረዋል። የውይይት መድረኩ "ተቋማዊ አቅምን በመገንባት ስኬቶቻችንን እናጠናክራለን" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡…

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ በኢትዮጵያ የአረብ ሊግ ሀገራት ቋሚ ዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰውሰው በኢትዮጵያ የአረብ መንግስታት ሊግ ቋሚ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮን ኃላፊ ከሆኑት ዶክተር ዋሊድ ሀመድ ሺልታህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የአለም አቀፍ የሰብአዊ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር እና የአፍሪካ…

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 197 ጊዜ በመሰለፍ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 197 ጊዜ በመሰለፍ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል፡፡ የ38 ዓመቱ አጥቂ ትናንት ምሽት ሀገሩ ፖርቹጋል ሌችተንስታይንን 4 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ በመሰልፍ ሁለት ጎሎችን በቅጣት ምት…

ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የውሃ አጠቃቀም ስርዓትን ለማሻሻል በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የውሃ አጠቃቀም ስርዓትን ለማሻሻል በትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል። የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ በኔዘርላንድስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የዓለም አቀፍ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ኪቲ ቫን ደር ሄይጅደን እና…

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ከቱርክ የግብርና ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ከቱርክ የግብርና ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በውሃ፣ ኢነርጂ እና የሚቲዮሮሎጂ አቅም ልማት ዙሪያ መክረዋል፡፡ ውይይቱ ኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባኤ…