Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ፍጹም አረጋ ከካናዳ የትራንስፖርት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ከካናዳ የትራንስፖርት ሚኒስትር እና የፓርላማ አባል ዑመር አልጀብራ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የበረራ ግንኙነቶችን ማሻሻል በሀገራቱ ብሎም በሁለቱ በአህጉራት መካከል የንግድ፣…

የሀድያ ሆሳዕና እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ከተማ 3ለ 3 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ጥሩ ፉክክር በታየበት በዚህ ጨዋታ አዳማ ከተማ 3 ለ 0 እየመራ ቢቆይም ሀድያ ሆሳዕና ነጥብ መጋራት ችሏል። በጨዋታው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ ልማት 55 ሚሊየን ችግኝ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለዘንድሮው አረንጓዴ አሻራ ልማት የሚውል 55 ሚሊየን ችግኝ መዘጋጀቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ባበክር ከሊፋ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ የተዘጋጀው ችግኝ ባለፈው የበጋ ወቅት የአፈርና ውሃ…

የዓለም ገንዘብ ድርጅት ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር ቅድሚያ ሰጥቶ ድጋፍ በሚያደርግባቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ገንዘብ ድርጅት ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር ቅድሚያ ሰጥቶ የቴክኒክና የአቅም ግንባታ ድጋፍ በሚያደርግባቸው ጉዳዮች ላይ ስምምነት ላይ መደረሱን ሚኒስቴሩ አስታወቀ። የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በተገኙበት የዓለም ገንዘብ ድርጅት ለሚኒስቴሩ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአውሮፓ ህብረት ፕሮጀክቶችን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ከሚደግፋቸው 17 የምርምር እና የትምህርት ልህቀት ማዕከላት ፕሮጀክቶች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘጠኙ አሸናፊ መሆኑ ተገለፀ። በተጨማሪም ሁለት የፕሮጀክት ፕሮፖዛሎች ውጤት በመዎቹው ጥቂት ወራት ይታወቃሉ ተብሏል።…

የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አምንቴ(ዶ/ር) በአፋር ክልል የእንስሳት መኖ ልማት ስራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አምንቴ(ዶ/ር) በአፋር ክልል የእንስሳት መኖ ልማት ስራን በክልሉ ገቢ ረሱ ዞን ተገኝተው ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ በክልሉ እየተከናወነ የሚገኘው እንስሳት መኖ ልማት በሀገር ደረጃ እየተከሰተ ያለውን…

የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የ24 ሠዓት የተኩስ አቁም ሥምምነት ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር እና የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይል የ24 ሠዓት የተኩስ አቁም ሥምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ ከነገ ጀምሮ የሚተገበረውን የተኩስ አቁም ሥምምነት በማስተባበር ረገድ ሳዑዲ አረቢያ እና አሜሪካ ሚናቸውን መወጣታቸው ተጠቁሟል፡፡ ሁለቱ…

የኢትዮጵያና ፖርቹጋልን የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ሉሲያ ፍራጎሶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የፖርቹጋልን የኢንቨስትመንት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ ኮሚሽነር…

“ንግድዎን በመቅረዝ ላይ ያኑሩ” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ንግድዎን በመቅረዝ ላይ ያኑሩ” በሚል መሪ ቃል ፊንቴክስ የቤት እና የቢሮ ዕቃዎች፣ የቤተ ውበት እና የግንባታ አጨራረስ ምርቶች፣ አገልግሎቶች እና ቴክኖሎጂዎች ዓለም አቀፍ አውደ ርዕይ እና ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። አውደ ርዕዩ እና…

የኢትዮጵያ እና ቻይና የሁለትዮሽ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል – የቻይና ኤምባሲ አማካሪ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አስር ዓመታት የኢትዮጵያ እና ቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት በበርካታ የትብብር ዘርፎች ላይ በፍጥነት እያደገ መሆኑን በኢትዮጰያ የቻይና ኤምባሲ አማካሪ ሚኒስትር ሼን ቺንሚን ገለጹ፡፡ ሚኒስትር አማካሪው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…