የፌደራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የሰላም እና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት በዛሬው ዕለት ጀምረዋል።
የውይይት መድረኩ "ተቋማዊ አቅምን በመገንባት ስኬቶቻችንን እናጠናክራለን" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡…