ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሕይወታቸውን ላጡ በ’ሌኒንግራድ ጀግኖች ተከላካዮች መታሰቢያ ሐውልት’ የአበባ ጉንጉን አኖሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ሕይወታቸውን ላጡ በ'ሌኒንግራድ ጀግኖች ተከላካዮች መታሰቢያ ሐውልት' ላይ የአበባ ጉንጉን አኖሩ፡፡
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ…