886 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ሆኖ የቀረበው የአሜሪካ ወታደራዊ በጀት በምክር ቤቶቹ ፀደቀ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የቀጣዩ አመት ወታደራዊ ረቂቅ በጀት 886 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ሆኖ ቀረበ።
ረቂቅ በጀቱ ለዩክሬን የሚሰጥ 300 ሚሊየን ዶላር እርዳታን በተጨማሪነት ያካተተ መሆኑም ታውቋል።
የአሜሪካ ኮንግረስ እና የህግ መወሰኛ ምክር ቤቱ…