Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ የሰላም እና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት በዛሬው ዕለት ጀምረዋል። የውይይት መድረኩ "ተቋማዊ አቅምን በመገንባት ስኬቶቻችንን እናጠናክራለን" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡…

የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ በኢትዮጵያ የአረብ ሊግ ሀገራት ቋሚ ዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሰመሪታ ሰውሰው በኢትዮጵያ የአረብ መንግስታት ሊግ ቋሚ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮን ኃላፊ ከሆኑት ዶክተር ዋሊድ ሀመድ ሺልታህ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የአለም አቀፍ የሰብአዊ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር እና የአፍሪካ…

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 197 ጊዜ በመሰለፍ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 197 ጊዜ በመሰለፍ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል፡፡ የ38 ዓመቱ አጥቂ ትናንት ምሽት ሀገሩ ፖርቹጋል ሌችተንስታይንን 4 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ በመሰልፍ ሁለት ጎሎችን በቅጣት ምት…

ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የውሃ አጠቃቀም ስርዓትን ለማሻሻል በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ የውሃ አጠቃቀም ስርዓትን ለማሻሻል በትብብር እንደሚሰሩ ገልጸዋል። የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ በኔዘርላንድስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የዓለም አቀፍ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ኪቲ ቫን ደር ሄይጅደን እና…

የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ከቱርክ የግብርና ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ከቱርክ የግብርና ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በውሃ፣ ኢነርጂ እና የሚቲዮሮሎጂ አቅም ልማት ዙሪያ መክረዋል፡፡ ውይይቱ ኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የውሃ ጉባኤ…

ሰሜን ኮሪያ ኒውክሌር ተሸካሚ የውሃ ውስጥ ድሮን ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ኒውክሌር የመሸከም አቅም ያለው የውሃ ውስጥ ሰው አልባ አነስተኛ አውሮፕላን (ድሮን) ሙከራ ማካሄዳቸውን የሀገሪቱ የዜና ጣቢያ ገለጸ፡፡ የውሃ ውስጥ ድሮኑ ከ80 እስከ 150 ሜትር ባለ ጥልቀት ውስጥ በውሃ…

የኦሮሚያ ክልል የሕዝቡን ኑሮ በሚለውጡ አጀንዳዎች ላይ እየሠራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ የኑሮ ሁኔታ በሚለውጡ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ገለጹ፡፡ የ2015/16 ዓ.ም የመኸር አዝመራ ዝግጅት እንዲሁም የክልሉ አርሶ አደሮች ዘመናዊ…

በቤላሩስ የሚገኙ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ፓርኮች የተለያዩ ቁሳቁሶችን ማምረት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን ቤላሩስ ያደረጉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን የሚያመርቱ ኩባንያዎች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ለማምረት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ ኩባንያዎቹ ለማዕድን ማውጣት አገልግሎት የሚውሉ መኪኖችና የሞተር ክፍሎችን እንዲሁም የህክምና ቁሳቁሶችን…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ዛሬ ምሽት ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ዛሬ ምሽት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ በካዛብላንካ መሐመድ 5ኛ ስታዲየም የሚደረገው ጨዋታ ምሽት 5፡30 የሚደረግ መሆኑን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…

ኢትዮጵያ የፕሪቶሪያውን የሠላም ሥምምነት ለመተግበር ያሳየችው ጥረት በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ላይ አድናቆት ተቸረው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የፕሪቶሪያውን የሠላም ሥምምነት በመተግበር ረገድ እየወሰደች ያለችውን እርምጃዎች በጄኔቭ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ ልዩ መልዕክተኞች አደነቁ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ዘላቂ ሠላም ለማስፈን…