Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የወደብ ተጠቃሚነቷ ከታሪክ አንፃር ዘመናትን ያስቆጠረ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የወደብ ተጠቃሚነቷ ከታሪክ አንፃር ከታየ ዘመናትን ያስቆጠረ ነው ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የታሪክ ተመራማሪው አየለ በከሬ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በዙሪያዋ ካሉ ሃገራት ጋር ጭምር ንግድ ትለዋወጥ…

ግዙፍ ኅንፃዎችን በአነስተኛ ኃይል የሚያቀዘቅዝ ሥልት ያስተዋወቁት ተመራማሪ የሣይንስ ሽልማት አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰማይ ጠቀስ ኅንፃዎችን በአነስተኛ ኃይል ማቀዝቀዝ የሚያስችል ሥልት የዘየዱት ተመራማሪ በሲንጋፖር ከፍተኛ ቦታ የሚሠጠውን የሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ሽልማት አሸነፉ፡፡ የ2023 የሀገሪቷን ፕሬዚዳንታዊ የሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ሽልማት ያሸነፉት…

ኮርፖሬሽኑ የመከላከያ ሠራዊቱን ዝግጁነት ለማረጋገጥ እያበረከተ ያለው ሚና ከፍተኛ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የመከላከያ ሠራዊታችንን ዝግጁነት ለማረጋገጥ እያበረከተ ያለው ሚና ከፍተኛ ነዉ ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። የመከላከያ…

የኦፓል ማዕድንን በጋራ ማልማት የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት እና የወሎ ዩኒቨርሲቲ የኦፓል ማዕድንን በጋራ ማልማት የሚያስችል የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የማዕድን ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጉታ ለገሠ (ዶ/ር) እና የወሎ ዩኒቨርሲቲ…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ ለጋዛ እርዳታ የሚቀርብበትን የራፋህ መተላለፊያ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በግብጽ ድንበር የሚገኘውንና ለጋዛ እርዳታ የሚቀርብበትን የራፋህ መተላለፊያን ጎብኝተዋል። ጉተሬዝ እርዳታ ለማቅረብ የሚደረገውን ዝግጅት ተከትሎ በራፋህ ተገኝተው ጉብኝት…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና እና ወልቂጤ ከነማ ነጥብ ተጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና እና ወልቂጤ ከነማ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡…

ከፓስፖርት የሙስና ተግባር ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ደላሎችና የውጭ ዜጎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፓስፖርት የሙስና ተግባር ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ደላሎችና የውጭ ሀገር ዜጎችን ጨምሮ 10 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ዛሬ ከሰዓት ተጠርጣሪዎቹ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል። በእነ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረሙ፡፡ ሥምምነቱን የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እና የኮሪያ የኢንዱስትሪያል ቴክኖሎጂ ማሻሻያ ተቋም ፕሬዚዳንት ብዬንግ ጁ ሚን (ዶ/ር)…