አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም ጠየቁ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኩዌት መካከል የሰራተኛ ስምሪት ስምምነት በአጭር ጊዜ እንዲፈረም የውጭ ጉዳይ ሚኒትስር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጠየቁ።
ሚኒትስር ዴኤታው በኢትዮጵያ ከኩዌት አምባሳደር ናይፍ ሃኘስ አል ኦይታይቢ ጋር ተወያይተዋል።…