በትግራይ ክልል ተላላፊ በሽታዎችን የመከላከል ጥረትን የሚያግዝ የቤተሰብ ጤና ፕሮግራም ወደ ትግበራ ገባ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ የተቀናጀ የቤተሰብ ጤና ፕሮግራም ወደ ትግበራ መግባቱን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ጤና ቢሮ ገለጸ።
በቢሮው የተቀናጀ የቤተሰብ ጤና ፕሮግራም ቡድን መሪ አቶ ሚካኤል ሐጎስ÷…