የአፍሪካ አሕጉራዊ የነጻ ንግድ ቀጣና ልዩ የሚኒስትሮች ስብሰባ በናይሮቢ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎችን ያካተተ ልዑክ የአፍሪካ አሕጉራዊ የነጻ ንግድ ቀጣና ልዩ የሚኒስትሮች ስብሰባን በኬንያ ናይሮቢ እየተሳተፈ ነው፡፡
በስብሰባው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ…