Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ አሕጉራዊ የነጻ ንግድ ቀጣና ልዩ የሚኒስትሮች ስብሰባ በናይሮቢ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎችን ያካተተ ልዑክ የአፍሪካ አሕጉራዊ የነጻ ንግድ ቀጣና ልዩ የሚኒስትሮች ስብሰባን በኬንያ ናይሮቢ እየተሳተፈ ነው፡፡ በስብሰባው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ…

በአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ እጥረት እንዳጋጠመ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በዘንድሮው የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ እጥረት እንደገጠመው አስታውቋል፡፡ ከመጋቢት 15 እስከ ግንቦት 15 ባለው ጊዜ ውስጥ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ያለ መግባቱ ለተፈጠረው ከፍተኛ…

የተጋነነ የዋጋ ተመን በመጠየቅ ሕብረተሰቡን አማረዋል የተባሉ ጫኝና አውራጅ ማህበራት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጋነነ የዋጋ ተመን በመጠየቅ ሕብረተሰቡን ለምሬት ዳርገዋል የተባሉ ጫኝና አውራጅ ማህበራት ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት÷ ሕብረተሰቡ…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ እና ጅቡቲ የፖሊስ አዛዦች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ፕሬዚዳንት ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከሶማሊያ እና ጅቡቲ የፖሊስ አዛዦች ጋር መክረዋል፡፡ ኮሚሽነር ጀነራሉ ÷ ከሶማሊያ ብሄራዊ ፖሊስ አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ሱሉብ አህመድ ፊን…

ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው ልዩ መልዕክተኛው እስከ መጭው ማክሰኞ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ጉብኝት ያደርጋሉ።…

የአፍሪካ ኅብረት የብዝኀ ሕይወት ጥበቃ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የብዝኀ ሕይወት ጥበቃ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የተዘጋጀው ስብሰባ በተለይ የአፍሪካ፣ የካሪቢያንና የፓስፊክ የብዝኀ ሕይወት ዓለም አቀፍ ሥምምነት፣ የኮፕ-15 የተመድ የብዝኀ ሕይወት…

በመዲናዋ ሠላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ሕዝብና የጸጥታ መዋቅሩ በመቀናጀት በሰሩት ስራ በሠላምና ጸጥታ ዙሪያ ለውጥ መመዝገቡን የከተማዋ ሠላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ እና የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽን…

በአፋር ክልል 196 የውሃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት መብቃታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነበረው ችግር በአፋር ክልል ጉዳት የደረሰባቸው 196 የውሃ ተቋማት ጥገና ተደርጎላቸው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ አህመድ ሻሚ የውሃ ተቋማቱን መልሶ በማቋቋም ለአገልግሎት ማብቃት የተቻለው…

በሐዋሳ ከወ/ሪት ፅጌ መጠለፍ ጋር በተያያዘ 6 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በሐዋሳ ከተማ ወ/ሪት ፅጌ በላቸው የተባለች ወጣት በአንድ ግለሰብ የመጠለፏ ጉዳይ የማህበራዊ ሚዲያዎች አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል። የከተማዋ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ዛሬ መግለጫ ያወጣ ሲሆን ፥ ከጠለፋ ወንጀሉ ጋር የተጠረጠሩ 6 ሰዎች በቁጥጥር ስር…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ። ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴው ውይይቱን የጀመረው በቅርቡ በአሳዛኝ ሁኔታ ሕይወታቸውን ላጡት ለፓርቲው ሥራ አሥፈፃሚ አባል አቶ ግርማ የሺጥላ የሕሊና ፀሎት በማድረግ ነው።…