በባሕር ዳር ከተማ በሐሰተኛ ማኅተሞች ማስረጃዎችን ሲሰጡ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ሐሰተኛ ማኅተሞችን በመጠቀም የተለያዩ ማስረጃዎችን ሲሰጡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በከተማ አሥተዳደሩ ግሽ ዓባይ ክፍለ ከተማ 143 ልዩ ልዩ ማኅተሞች እንዲሁም 112…