Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ሴት አመራሮች ፎረም በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ሴት አመራሮች ፎረም “የሴቶች አመራር ሰጪነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በአዳማ ከተማ አባገዳ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በፎረሙ ላይ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ሰዓዳ አብዱራህማን፣በምክትል ርዕሰ…

ዘመን ባንክ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ባለ 36 ወለል ህንጻ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘመን ባንክ በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ያስገነባው ባለ 36 ወለል የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ  የብሄራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ  እና የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ…

ጤፍና ከጤፍ የሚዘጋጁ ምግቦችን የማስተዋወቅ ፕሮግራም በሮም ተካሔደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮውን ዓለም አቀፍ የእህል ዘሮች ቀን በማስመልከት የኢትዮጵያን የጤፍ ምርትና ከጤፍ የሚዘጋጁ ምግቦችን የማስተዋወቅ ፕሮግራም ሮም በሚገኘው የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት(ፋኦ) ዋና መስሪያ ቤት ተካሄዷል። የግብርና…

ከጁምዓ ሶላት በኋላ በመርካቶ አካባቢ በተፈጠረ ረብሻና ግርግር የሰው ሕይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ረፋድ ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አንዋር መስጂድ የጁምዓ ሶላት ከተጠናቀቀ በኋላ በሌሎች አካባቢዎች መስጂዶች ፈርሰዋል በሚል ምክንያት በመርካቶ ዙሪያ በተፈጠረ ረብሻና ግርግር የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።…

በ12 የሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በ12 የሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ የ15 ቀን ክስ የመመስረቻ ጊዜ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በ4 መዝገብ የቀረቡ 28 ተጠርጣሪዎችን ጉዳይ ተመልክቷል። …

የክልሉ መንግሥት ማልማት ለሚችሉ ቁርጠኛ ባለሐብቶች አስፈላጊውን መሬት ያቀርባል-ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ መንግሥት ማልማት ለሚችሉ እውነተኛ እና ቁርጠኛ ለሆኑ ባለሐብቶች አስፈላጊውን መሬት ያቀርባል ሲሉ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በዛሬው እለት አርዲ እምነበረድና ቀለም ፋብሪካን…

የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያ ጊዜያዊ  እግድ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያ ጊዜያዊ እግድ መነሳቱን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት በማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ…

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጠባቂው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 በ26ኛ ሳምንት ዛሬ ሊካሄድ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ ጨዋታ በሃዋሳ ከተማ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ…

የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ታጣቂ ሃይሎች የመጀመሪያው ዙር የተሃድሶና መልሶ የማቋቋም መርሐ ግብር ዛሬ ከመቀሌ ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው ኩሐ በይፋ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ብርጋዴር ጀነራል ደርቤ…

ኢትዮጵያ በሚገኙ 5 ዓለም አቀፍ ት/ ቤቶች ነጻ የትምህርት እድል ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ አምስት ዓለም አቀፍ የማህበረሰብ ትምህርት ቤቶች የመክፈል አቅም የሌላቸው ተማረዎችን ነጻ የትምህርት እድል ተጠቃሚ ሊያደርጉ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ትምህርት ቤቶቹም ሊሴ ገ/ማርያም ፣ ጣሊያን ት/ቤት ፣ ቤንግሃም አካዳሚ ፣ ሳንፎርድ…