መዲናችን አካታችነቷን የምታሳየው አካል ጉዳተኞችን ጭምር ተጠቃሚ በማድረግ ነው – ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መዲናችን አካታችነቷና የብልፅግና ተምሳሌትነቷን የምታሳየው አካል ጉዳተኞችን ጭምር ተጠቃሚ በማድረግ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ 31 ኛውን ዓለም…