Fana: At a Speed of Life!

የዓለም የትምህርት ትብብር ድርጅት ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የትምህርት ትብብር ድርጅት ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት በይፋ ከፈተ። በሥነ-ሥርዓቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ምስጋኑ አርጋ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ፣ የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ…

ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ  ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በክልሉ እየተሰሩ ያሉ መንገዶችን በተመለከተ ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተደድሩ በውይይቱ እንደገለፁት÷ ከዚህ ቀደም ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደርና መንገዶቹን…

ከባድ የድካም ስሜት ምንድን ነው?

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የድካም ስሜት በአብዛኛው አልፎ አልፎ የሚከሰት ሲሆን አንዳንድ ሰዎች ላይ ደግሞ በተደጋጋሚ ይከሰታል፡፡ ነገር ግን ከባድ የድካም ስሜት በህክምናው አጠራር "ሚያልጅክ ኢንስፋሎሚየላይትስ" (ኤም ኢ/ሲኤፍ ኤስ ) ከሌሎቹ የድካም ስሜቶች…

“የምሥራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ ደራሽ ማዕከል” ከ676 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከ676 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ “የምሥራቅ ኢትዮጵያ ፈጥኖ ደራሽ ማዕከል” በድሬዳዋ ከተማ ሊያስገነባ ነው፡፡ የኮንትራት ውል ሥምምነቱን ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ጋር መፈራረሙን ከኮሚሽኑ ያገኘነው…

ኮሎምቢያ ኤምባሲዋን በኢትዮጵያ ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንሲያ ማርኬዝ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ከኮሎምቢያ ባህል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ ቀጄላ መርዳሳ ከኮሎምቢያ ባህል ሚኒስትር ጆርጅ ዞሮን ጋር በጋራ በሚሰሯቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሚኒስትሩ ቀጄላ መርዳሳ ÷ ኢትዮጵያ ያላትን ባህላዊ እሴቶችና የጥበብ ዘርፍን በማልማት ለማህበራዊ…

ጃካርታ – እየሰጠመች ያለችው ከተማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዶኔዥያዋ ዋና ከተማ ጃካርታ በዓለም በህዝብ ብዛቷ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ኢንዶኔዥያ ነፃ በወጣችበት በፈረንጆቹ 1945 ጃካርታ ከ1 ሚሊየን ያነሰ የሕዝብ ቁጥር የነበራት ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ይህ አሃዝ በእጅጉ ማደጉ ይነገራል፡፡…

በእርግዝና ወቅት የሚያጋጥም የደም ግፊት መንስዔ እና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእርግዝና ወቅት የሚያጋጥም የደም ግፊት እርግዝናን ተከትሎ የሚመጣና ከአራት ወር ተኩል ጀምሮ እስከ 9 ወር እንዲሁም አንድ እናት ከወለደች እስከ ስድስተኛ ሳምንት ይከሰታል። ጥናት እንደሚያመላክተው በዚህ ሳቢያ በዓለም ላይ…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት "ከቤተ-ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ቃል በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡ አባላቶቹ ለሀገሪቱ የጀርባ አጥንት የሆነውን የግብርና ዘርፍ ለማዘመን እና የአርሶ አደሩን…

የዩኒቨርሲቲ እጩ ተመራቂዎች መውጫ ፈተና ከፊታችን ሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 13 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።   የ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ በግልና በመንግስት ተቋማት የሚገኙ…