Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት ይበልጥ እንዲጠናከር እንደምትፈልግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን ፕሬዚዳንት ፍራንክ ዋልተር ስታይንማየር ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትግንኙነት ይበልጥ እንዲጠናከር እንደምትፈልግ ገለጹ፡፡ በጀርመን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ፍቃዱ በየነ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኒንዢያ ግዛት የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ፀሐፊ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኒንዢያ ግዛት የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ፀሐፊ ሊያንግ ያንሹን ጋር ተወያዩ። በኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ፅኅፈት ቤት በተካሄደው ውይይት በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋንን ጨምሮ የተለያዩ…

በአቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራው ልኡክ የሩሲያ የሥራ ጉብኝቱን ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢ.ፌ.ዲ.ሪ.የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራው ልኡክ በሩሲያ የሚያደርገው የሥራ ጉብኝት ቀጥሏል፡፡ ልዑካን ቡድኑ ረቡዕ ዕለት ግንቦት 9 ከሰዓት በኋላና ሐሙስ ግንቦት 10 ቀን 2015 ከተለያዩ የሩሲያ መንግስት…

በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩት 5 ግለሰቦች ላይ የ8 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በወሰደው ሕግ የማስከበር ሥራ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለዋል በተባሉ 5 ግለሰቦች ላይ የምርመራ ማጠናቀቂያ የሥምንት ቀናት ጊዜ ተፈቀደ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የፖሊስን የምርመራ…

የአማራ ክልል የመሪዎች ኮንፈረንስ የአማራ ሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች ላይ በትኩረት እየመከረ ነው- አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የመሪዎች ኮንፈረንስ የአማራ ሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች ላይ ትኩረት አድርጎ እየመከረ መሆኑን የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ ግዛቸው ሙሉነህ ዛሬ የተጀመረውን አማራ ክልል የከፍተኛ እና መካከለኛ…

የኢትዮጵያና የኮሎምቢያ የቱሪዝም ሚኒስቴሮች በዘርፉ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ዉይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የቱሪዝም ሚኒስቴር ከኮሎምቢያ የቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በቱሪዝም እና ፕሮሞሽን ሥራዎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችል ዉይይት አድርገዋል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ሠላማዊት ዳዊት ከኮሎምቢያ የቱሪዝም ምክትል ሚኒስትር አርቱሮ ብራቮ ጋር…

የሚኒስትሮች ሶስተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ሶስተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷"በተቋማዊ አሠራር ላይ ያለውን ሂደት ለመገምገም ባለን ቁርጠኝነት…

የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ባለሐብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበላቸው፡፡ የኢፌዴሪ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ÷ ከተባበሩት ዓረብ ኤሜሬቶች ባለሐብቶች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሄዳቸውን ገለጸዋል፡፡…

በትግራይ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦትን ለማሳለጥ የሲቪል ማኅበራት ሚና የጎላ ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ለማድረስ እና የልማት ሥራዎችን ለማሳለጥ የሲቪል ማኅበራት ሚና የጎላ መሆኑ ተገለጸ። የሲቪል ማኅበራት ባለሥልጣናት እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አመራሮች በትግራይ ክልል…

በሐረሪ ክልል የሕዝብ ለሕዝብ የኪነ-ጥበብ ድግስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሕዝብ ለሕዝብ ትሥሥርን ለማጠናከር ያለመ የኪነ-ጥበብ ድግስ በሐረሪ ክልል ተካሄደ። ድግሱ የተዘጋጀው የቢፍቱ ኦሮሚያ ባንድ 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ መርሐ ግብሩ ለባንዱ መሥራቾችና ለባንዱ አባላት…