Fana: At a Speed of Life!

ክልሎች ለነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 498ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የሐረሪ ክልል የመውሊድ በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፈው መልዕክት÷…

ከ197 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከመስከረም 4 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 197 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸው ተገለፀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 92 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ…

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ12 ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና በስኬት መጠናቀቁን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ አስታወቁ፡፡ በማጠቃለያ መድረኩ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የመስቀል ደመራና የመውሊድ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ ዝግጅት ማድረጉን የጋራ ግብረ-ኃይሉ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራና የመውሊድ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለጸ፡፡ የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለፋና ብሮድ ካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፤ ለመስቀል ደመራና ለመውሊድ በዓላት በሰላም…

በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅት ተደርጓል – ኮማንድ ፖስቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸን ደብረ ከርቤ ንግስ፣ የመውሊድና የመስቀል በዓላት በሰላማዊ መንገድ እንዲከበሩ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ወሎ ዞንና የደሴ ከተማ አስተዳደር ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ የኮማንድ ፖስቱ አባል ሻለቃ ደግሰው ዶሻ እንደገለጹት÷ መስከረም…

የአውሮፓ ኮሚሽን የ127 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ለቱኒዚያ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ኅብረት እና በቱኒዚያ መካከል የተፈረመውን የመግባቢያ ሠነድ ተግባራዊ ለማድረግ የአውሮፓ ኮሚሽን የ127 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ መፍቀዱን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከፈቀደው ጠቅላላ ገንዘብ 60 ሚሊየን ዩሮው ለሀገሪቷ በጀት ድጋፍ የሚውል ሲሆን…

በበዓላት ወቅት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበዓላት ወቅት ተገቢ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አታክልቲ ገብረሚካኤል እንደገለጹት÷በቀጣይ ቀናት የሚከበሩ በዓላትን አስመልክቶ የአገልግሎት አሰጣጥ…

ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉዳይን አፍሪካ በግንባር ቀደምትነት መምራት እንዳለባት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ጉዳይን በመምራት ረገድ አፍሪካ ግንባር ቀደም መሆን አለባት ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የመሠረተ ልማትና ኢነርጂ ኮሚሽነር አቡ-ዘይድ አማኒ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ኮሚሽነሯ ከCOP28 በፊት…

በመኸር ወቅት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኸር ወቅት 17 ነጥብ 4 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሲዳማ፣…

የመውሊድ በዓልን ስናከብር የትህትና መንገዶችን በማሰብ ሊሆን ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመውሊድ በዓልን ስናከብር የነቢዩ መሐመድን (ሰዐወ) በረከቶች በማስተዋልና የትህትና መንገዶችን በማሰብ ሊሆን ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) የመውሊድ…