Fana: At a Speed of Life!

የደመራ ሥነ – ሥርዓት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደመራ ሥነ - ሥርዓት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሃይማኖታዊ ሥርዓተቶች ተከናውኗል፡፡ በዚሁ መሠረት÷ በሐዋሳ፣ ጅማ፣ ሐረር፣ ደብረ ብርሃን እና ነቀምቴ ከተሞች የደመራ ሥነ - ሥርዓት ተከናውኗል፡፡ በተጨማሪም በባሕር ዳር፣ አዳማ፣ አሶሳ…

የቦንጋና ኡሊያኖቭስክ የፔዳጎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በትብብር ለመሥራት መከሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እና የሩሲያው ኡሊያኖቭስክ የፔዳጎጂ ዩኒቨርሲቲ በትብብር መሥራት በሚችሉበት ማዕቀፍ ላይ መከሩ፡፡ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጴጥሮስ ወልደጊዮርጊስ (ዶ/ር) በሞስኮ የሚገኘውን የሩሲያ ትምህርት ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የትብብር…

የመስቀልን በዓል ስናከብር የእምነቱን አስተምህሮ በማሰብ ሊሆን ይገባል – ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደመራና መስቀል በዓል ሲከበር የክርስትና ሃይማኖትን አስተምኅሮ በማሰብና እርስ በርስ በመደጋገፍ ሊሆን እንደሚገባ የክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች ገለጹ፡፡ የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ-መስተዳድሮች ለ2016 ዓ.ም የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

የመስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ ተከበረ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ብጹዓን አባቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን፣ የእምነቱ ተከታዮች እንዲሁም ዲፕሎማቶች እና ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ጎብኚዎች…

ርዕሳነ-መስተዳድሮች ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ- መስተዳድሮች ለደመራ እና ነገ ለሚከበረው የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት÷ መስቀል የሰላም፣ የአብሮነት፣…

የመስቀል በዓል የአብሮነትና የተስፋ ተምሳሌት ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል በዓል የአብሮነት፣ የትጋት፣ የጽናት፣ የትእግሥትና የተስፋ ተምሳሌት ነው ሲሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ለ2016 ዓ.ም ለደመራና መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

ከሚያራርቁን ድርጊቶች በመራቅ ለአሰባሳቢ ሁኔታዎች መትጋት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እርስ በእርሳችን ከሚጋጩና ከሚያጠራጥሩ ድርጊቶች ርቀን በፍቅርና በአንድነት በመኖር እንደ ደመራ አሰባሳቢ ጥበብን ልንገበይ ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች ለ2016 ዓ.ም የደመራ እና…

በኢራቅ በሰርግ ሥነ ስርዓት በእሳት አደጋ የ100 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢራቅ በሰርግ ሥነ ስርአት ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ቢያንስ 100 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። በአደጋው ለህልፈት ከተዳረጉት በተጨማሪ 150 ሰዎች መቁሰላቸውንም ነው ቢቢሲ በዘገባው ያመላከተው። የእሳት አደጋው መንስኤ…

የመስቀል ደመራ በዓል በዛሬው ዕለት ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በዛሬው ዕለት ይከበራል። በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ የሃይማኖት አባቶች፣ ምዕመናን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው የሚከበረው።…

1 ሺህ 498ኛው የመውሊድ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 16 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 498ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው። በዓሉ በተለይም በታላቁ አንዋር መስጂድ በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ የሃይማኖት አባቶች፣ የእምነቱ ተከታዮች፣ አምባሳደሮች፣ የመንግስት…