Fana: At a Speed of Life!

ሰሞኑን ለሚከበሩት በዓላት አገልግሎቶች እንዳይቆራረጡ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚከበሩት የደመራ መስቀል፣ መውሊድ እና ኢሬቻ በዓላት የውሃና እና ኤሌክትሪክ አገልግሎቶች እንዳይቆራረጡ ዝግጅት መደረጉ ተመለከተ፡፡ በበዓላቱ ወቅት ለሚያጋጥሙ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቆራረጥ ችግሮች ፈጥኖ የቅድመ…

በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ 134 የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 134 የመስኖ ፕሮጀክቶችን ግንባታ በማጠናቀቅ ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረጋል ሲል የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አየልኝ መሳፍንት እንደገለጹት÷…

በአዲስ አበባ ዋንጫ ሀድያ ሆሳዕና እና ኢትዮጵያ ቡና ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዋንጫ ሀድያ ሆሳዕና እና ኢትዮጵያ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሰዋል፡፡ በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ከኢትዮጵያ መድን ጋር የተጫወተው ሃድያ ሆሳዕና በመለያ ምት 5 ለ 4 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለዋንጫ ጨዋታ ማለፉን…

የሩሲያ ባሕል ሚኒስቴር የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ በፑሽኪን አዳራሽ ዝግጅት አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ባሕል ሚኒስቴር የኢትዮጵያን የመስቀል በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግጅቱን በፑሽኪን አዳራሽ አቀረበ፡፡ ሚኒስቴሩ ባሕላዊና ሐይማኖታዊ እሴቶች የጎሉበትን መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ ፑሽኪን አዳራሽ ያሰናዳው ÷ ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ…

በ3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በበጀት ዓመቱ ይጠናቀቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚገነባው የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በበጀት ዓመቱ እንደሚጠናቀቅ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ባሌ ዞን ደሎመናና ሃረና ቡሉቅ ወረዳዎች ውስጥ…

በኦንላይን ከ400 ሺህ በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት በኦንላይን መስጠቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጡን…

በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት የዓየር ንብረት ታክስ መክፈል አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት አዳጊ ሀገራት የዓየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እንዲረዳቸው ታክስ መክፈል አለባቸው ሲሉ የቀድሞው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጎርደን ብራውን ገለፁ። ጎርደን ብራውን እንዳሉት እንደ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ…

የመስቀል ደመራ በዓል ላይ ርችት መተኮስ አይቻልም – አዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል ላይ ርችት መተኮስ በፍጹም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስገነዘበ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ…

የመውሊድ በዓል ረቡዕ መስከረም 16 በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)1 ሺህ 498ኛው የነብዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ ) ረቡዕ መስከረም 16 ቀን 2016ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለፀ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በታላቁ አንዋር…

ለዓመታት በ16 ኩባንያዎች ተቀጥራ በስራ ገበታዋ ተገኝታ የማታውቀው እንስት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይናዊቷ ጓን ዩ በተመሳሳይ ጊዜ በ16 የተለያዩ ኩባንያዎች መቀጠሯ ከታወቀ በኋላ በማጭበርበር ወንጀል ተከሰሰች፡፡ ቻይናዊቷ እንስት ጓን ዩ 16 ኩባንያዎች በተለያየ ጊዜ ባወጡት የሥራ ቅጥር በማመልከት አስፈላጊውን መረጃና ሂደት ተከትላለች…