Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል አሁናዊና ቀጣይ ጸጥታ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አጠቃላይ አሁናዊ እና ቀጣይ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ከሚመለከታቸው የጸጥታ አካላት ጋር ምክክር ተካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ሃላፊን ጨምሮ ከዞን እስከ ክልል ያሉ ከፍተኛ የክልሉ የፖሊስ አመራሮች፣ የክልሉ የአድማ መከላከል…

የብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት የእውቅና እና የሽልማት መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሲሰጡ ለነበሩ ወጣቶች የእውቅናና የሽልማት መርሃ- ግብር በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ እውቅናው አገልግሎቱ ከተጀመረ አንስቶ በሰባት ዙሮች ለተሳተፉ ከ42 ሺህ 500 በላይ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች…

እስራኤል በዌስት ባንክ  ጀኒን ከተማ ላይ ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል  በዌስት ባንክ በሚገኘው የፍልስጤማውያን መጠለያ ካምፕ ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሟን አስታውቃለች፡፡ የእስራኤል ጦር ዌስት ባንክ ሰሜናዊ ክፍል በሚገኘው  ጄኒን ከተማ ላይ ከፍተኛ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሯ ተሰምቷል። የፍልስጤም ጤና…

የካንሰር ሕመምን ማዳን የሚያስችል ተሥፋ ሠጪ የጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራዔል የቴልአቪቭ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች የካንሰር ሕዋሳት መርዛማ ንጥረ-ነገር አመንጭተው ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያጠፉ የሚያስችል ሥልት ይፋ አድርገዋል፡፡ ቴራኖስቲክስ የተሠኘ የምርምር ሥራዎችን የሚያትም መጽሄትይፋ እንዳደረገው ÷ አጥኚዎቹ…

የኢትዮጵያና ጅቡቲን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ችግኝ ተከላ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር ያለመ የችግኝ ተከላ ሥነ ሥርዓት በድሬዳዋ ከተማ ተከናውኗል፡፡ በጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሲራጅ ኦማር የተመራ ከ100 በላይ አባላትን ያካተተ የልዑካን…

የኦሮሚያ ክልል ወጣቶች ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የኦሮሚያ ክልል ወጣቶች ኮንፈረንስ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ እና ሌሎች አመራሮችን ጨምሮ ከክልሉ ሁሉም ዞኖች የተውጣጡ ወጣቶች ተሳትፈዋል፡፡…

ኮርፖሬሽኑ ከቻይናው የእርሻ መሣርያ አምራች ኩባንያ ጋር የንግድ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከቻይናው ዙምላይን የእርሻ መሣርያ አምራች ኩባንያ ጋር የንግድ ስምምነት ተፈራርሟል። የስምምነቱ ሰነድ ሁለት ምዕራፎችን ያካተተ ሲሆን÷የመጀመሪያው በከፊል የተገጣጠሙ የእርሻ መሣሪያዎችን በማስመጣትና ቀሪ…

በስቶኮልም በተካሄደው ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዊዲን ስቶኮልም በተካሄደው ዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በተለያዩ ርቀቶች ድል ቀንቷቸዋል። የ2023 የዳይመንድ ሊግ 7ኛው ዙር ውድድር በስቶኮልም የተካሄደ ሲሆን በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች ውድድር ኢትዮጵያዊን አትሌቶች…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የጋራ መኖሪያ ቤት በህብረት ስራ ማህበር የቤት ግንባታን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመኖሪያ ሕብረት ስራ ማሕበራት የተደራጁ የመኖሪያ ቆጣቢዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል፡፡ ፕሮጀክቱ በ54 የመኖሪያ ሕብረት ስራ ማሕበራት የተደራጁ ከ4 ሺህ በላይ የጋራ…

በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የ8ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ 75 ሺህ 100 የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች÷ በ182 የመፈተኛ ጣቢያ እየተፈተኑ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…