Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 136 አመራሮችና ባለሙያዎች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በሙስና ወንጀል የተከሰሱ 136 አመራሮችና ባለሙያዎች እስከ 11 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል። በክልሉ ከ60 ሚሊየን ብር በላይ የተመዘበረ የመንግስትና የሕዝብ ሃብት ማስመለስ…

በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ምርመራውን እንዲያጠናቅቅ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ምርመራውን አጠናቅቆ እንዲቀርብ የ14 ቀን ጊዜ ፈቅዷል። መርማሪ ፖሊስ ሕገ መንግስቱንና ሕገመንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለማፍረስ በማሰብ በኢ - መደበኛ አደረጃጀት በመፍጠር ሲንቀሳቀሱ…

በትራፊክ አደጋ የሚደርስን ሞት በ70 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ ነው-አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራፊክ አደጋ የሚደርስን የሞት ምጣኔ በ70 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)  ከተባበሩት መንግስታት የመንገድ ደህንነት ተወካዮች ጋር…

የቻይና ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሠራ ነው – አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሐብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዥዩዋን ገለጹ። አሁን ላይ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በተለያዩ የትብብር መስኮች ይበልጥ እየተጠናከረ መምጣቱን አምባሳደር…

አሜሪካ ለሰላም ሥምምነቱ ትግበራ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ ናት – ሞሊ ፊ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለፕሪቶሪያው የሰላም ሥምምነት ትግበራ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኗን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ ተናገሩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ ውጭ…

የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ለትግራይ ክልል የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ለትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ግምታቸው ከ5 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ የሆኑ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ የተለያዩ የት የምህርት ግብዓቶችን ያካተተ መሆኑን ከትምህርት ሚኒስቴር…

ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኤክስፖርት ቡና የጫነ ተሽከርካሪን በማገት ቡናውን ወስደዋል በተባሉ 11 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኤክስፖርት ቡና የጫነ ተሽከርካሪን መንገድ በመዝጋት አስፈራርተው ቡናውን ወስደዋል በተባሉ 11 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቷል። የኤክስፖርት ቡና የጫነ ተሽከርካሪን በማገትና በማራገፍ ግማሹን ቡና…

በበልግና ክረምት ዝናብ ምክንያት የሚፈጠረውን የጎርፍ ውሃ ለበጋ ግብርና ሥራዎች ለማዋል እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበልግና ክረምት ዝናብ ምክንያት የሚፈጠረውን የጎርፍ ውሃ ለበጋ ግብርና ሥራዎች ለማዋል እየተሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ኢ/ር) ገለጹ። በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ኢ/ር) የተመራ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ…

የአዲስ አበባና ሸገር ከተማ አስተዳደሮች በደኅንነት ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ሸገር ከተማ አስተዳደሮች በሠላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሠነድ ተፈራረሙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልቃድር ፣ የሸገር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ…

በኢትዮጵያ የሚገኙ የአሜሪካ ንግድ ምክር ቤት አባላት ከፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የአሜሪካ ንግድ ምክር ቤት አባላት ከፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በዋናነት በኢትዮጵያ ስላለው የንግድና ኢንቨስትመንት አመቺነትና ስላለው መልካም አጋጣሚ በሚኒስትሯ ገለጻ…