Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል የአጎበር እደላና የኬሚካል ርጭት ሥራ መከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል በ46 ወረዳዎች የአጎበር እደላና የኬሚካል ርጭት ሥራ መከናወኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ባለሙያ አቶ ገብረመድህን ክንፉ እንደገለጹት÷የወባ…

በክልሉ የሚገኙ አቅሞችን በአግባቡ በመጠቀም የተጀመሩ ስኬቶችን ማስቀጠል ይገባል- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ እምቅ አቅሞችን በአግባቡ በመጠቀም የተጀመሩ ስኬቶችን ማስፋትና ማስቀጠል ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ በየደረጃው የሚገኙ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አመራሮች የክልሉን ሠላምና ልማት በጋራ…

በሩብ ዓመቱ ከ500 ሺህ በላይ የኦንላይን አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ500 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት የንግድ ፈቃድን ጨምሮ ተያያዥ አገልግሎቶችን በኦንላይን ተደራሽ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የመንግሥት…

የእስራኤልና ሃማስ ተኩስ አቁም ሥምምነት ተግባራዊ መደረግ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤልና ሃማስ ለአራት ቀናት የተኩስ አቁም ለማድረግ የደረሱት ሥምምነት በዛሬው ዕለት ተግባራዊ መደረግ መጀመሩ ተሰምቷል፡፡ በጦርነት ውስጥ የሚገኙት እስራኤል እና ሃማስ ከቀናት በፊት ለአራት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ሥምምነት ላይ መድረሳቸው…

ምክር ቤቱ ከኮሪያ ልዑክ ጋር በሚሠራባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከኮሪያ ልዑካን ቡድን ጋር በቀጣይ በሚሠሩባቸው ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ በሊ ሔኢሲኦክ የተመራ የኮሪያ የልዑካን ቡድን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴዔታ ምኅረቱ ሻንቆ…

የጭንቅላት እጢ ወይም እብጠት ምልክቶች ምንድን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኛዎቹ የጭንቅላት (አንጎል) እጢ ወይም ተመሳሳይነት ያለው የአንጎል እብጠት ያላቸው ሰዎች የተለያዩ ምልክቶችን ያሳያሉ፡፡ ከእነዚህ ምልክቶች ውስጥም፡- 1. ራስ ምታት:- በአብዛኛው እጢ ያላቸው ሰዎች ላይ የሚኖር ምልክት…

ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በሀገር በቀል ተቋም ገርቶ በማሰልጠን ለሀገር ጥቅም ማዋል ይገባል – ሰለሞን ካሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በሀገር በቀል ተቋም ገርቶ በማሰልጠን ለሀገር ጥቅምና ልማት ማዋል ይገባል ሲሉ የቴክኖሎጂ ጉዳዮች አማካሪ ሰለሞን ካሳ ገለጹ። በኢትዮጵያ የሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚገኝበት ደረጃና መሰል ጉዳዮች ዙሪያ ከፋና ብሮድካስቲንግ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ ረዳት ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሃፊ ቻንድራሞሊ ራማናታን ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የካፒታል ኢንቨስትመንት ለአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና አካል…

የኢትዮ-አዘርባጃን ፓርላሜንታዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ፓርላሜንታዊ ግንኙነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገለጸ፡፡ ዛሬ በተካሄደው የጋራ መድረክ ÷ ሁለቱ ሀገራት በፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ እና በፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፎች ግንኙነታቸውን…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች በጋራ እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ በመሆን ለመደራጀት የሚረዱ ጉዳዮችን በመለየት ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጋር ትብብሩን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድግ ገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) የተመሩ…