Fana: At a Speed of Life!

የጅቡቲ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች  ገብተው መዋዕለ ነዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ በጅቡቲ የንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የሱፍ ሙሳ ዳዋሌህ የተመራ ልዑካን ቡድን የቂሊንጦ እና ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን…

ምርጫ ቦርድ እውቅና ለሰጣቸው ታዛቢዎች ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የሚያካሂደውን የሕዝበ ውሣኔ ጊዜያዊ ውጤት የማጣራትና የማረጋገጥ ሥራ እንዲታዘቡ እውቅና ለሰጣቸው ታዛቢ አካላት ጥሪ አቀረበ፡፡ ቦርዱ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና…

በመኖሪያ ቤት አቅርቦትና የከተማ መሬት አስተዳደር ሥርዓት ላይ ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት እና የከተማ መሬት አስተዳደር ሥርዓት ላይ ውጤታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በመንግስት፣ ሪል-ስቴት፣ በግል እና በማኅበራት 119…

በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት ሪፖርቱን አቅርቧል፡፡ በሪፖርቱ…

የአፍሪካ ህብረት አመታዊ ጉባኤ ነገ በስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ህብረት አመታዊ ጉባኤ ነገ በስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ እንደሚጀምር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ በስብሰባው ኢትዮጵያ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና…

የዓለም ባንክ መንግስት ለሚያከናውናቸው የልማት ተግባራት የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ከዓለም ባንክ ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ተግባራትን በመለየት በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡  …

ባለፉት ስድስት ወራት 222 ቢሊየን ብር ጠቅላላ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 222 ቢሊየን ብር ጠቅላላ ገቢ መገኘቱ ተገለፀ፡፡ በበጀት ዓመቱ 438 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ ለማግኘት የታቀደ ሲሆን÷ ባለፉት ስድስት ወራት 222 ቢሊየን ብር ገቢ መገኘቱ ተገልጿል፡፡ ያለፈው…

6 አዳዲስ ምርቶችን ወደ ወጪ ምርት በማስገባት ከ7 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኝቷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት አዳዲስ ምርቶችን ወደ ወጪ ምርት (ኤክስፖርት) ለማስገባት ታቅዶ ሥድስት አዳዲስ ምርቶችን በማስገባት 7 ነጥብ 58 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱ ተገለጸ፡፡ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 915 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ግምት ያላቸው…

የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስተማማኝ ዝግጅት ተደርጓል – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስተማማኝ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ሥራ መገባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡   የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ም/ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለጹት…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ42ኛውአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በናይጄሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆፍሪ ኦኒያማ የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ሲገባ በኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ…