Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ ለፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች  ጋር ገለፃ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ለፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ገለፃ አደረጉ። ሚኒስቴር ዴኤታው በሃገራቱ ወቅታዊ ቀጣይ በሆኑ የግንኙት ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ነው ገለፃ ያደረጉት። በገለፃው ላይ በንግድ እና ቢዝነስ…

በሶማሌ በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ ነው – የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል እየጣለ ያለው ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ምግብ ነክ የዕለት እርዳታ እየቀረበ መሆኑን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ቡድን መሪ በሺር አረብ እንደገለጹት÷በክልሉ ሸበሌ፣…

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የመቻልን ብቸኛ ግብ…

91 የምግብ ምርት ዓይነቶች ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ታገዱ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 91 የተለያዩ የምግብ ምርት ዓይነቶች ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ይፋ መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ። እንደባለስልጣኑ መረጃ በገበያ ላይ ባደረገው ቁጥጥር የኢትዮጵያ አስገዳጅ ደረጃንና የገላጭ ጽሑፍ መስፈርቶች…

ሕገ-ወጥ የወርቅ አዘዋዋሪዎችን በመቆጣጠር  ሃብቱን ለሀገር ኢኮኖሚ ጠቀሜታ ማዋል ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሕገ-ወጥ የወርቅ አዘዋዋሪዎችን በመቆጣጠር የወርቅ ምርትን ለሀገር ኢኮኖሚ ጠቀሜታ ማዋል እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። የማዕድን ልማት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትና የቀጣይ ሶስት ወራት…

ክሮሽያ በኢትዮጵያ ኤምባሲዋን ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከክሮሽያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋና ዳይሬክተር ፔታር ሚሃቶቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ . በውይይታቸውም÷ በሁለትዮሽ ግንኙነትን፣ በኢኮኖሚ እና ሌሎች የጋራ ዘርፎች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች…

የቡና ምርትን ልማትና የገቢ መጠን የሚያሻሽል መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የቡና ምርት ልማትና የገቢ መጠን የሚያሻሽል መመሪያ ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)÷ መመሪያው በዘርፉ የእሴት ሰንሰለት ውስጥ የሚገኙ አካላትን የምርት…

“ኦሬንጅ”በቴሌኮሙ ዘርፍ በኢትዮጵያ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኦሬንጅ” የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት አቅራቢ በዘርፉ በኢትዮጵያ የመሠማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በመካከለኛው ምሥራቅ እና በአፍሪካ በቴሌኮም ዘርፍ ላይ የተሠማራውን የ“ኦሬንጅ”…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ወጣቱን ወደ ሥራ ለማስገባት በትኩረት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ወጣቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፣ የፈጠራ ሥራዎችን እና ኢንቨስትመንትን ለማበረታት በትኩረት እንደሚሠራ አስታወቀ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2015 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀሙን ከዘርፉ የክልል ከፍተኛ የሥራ…

52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከግንቦት 8 ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 52ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከግንቦት 8 ጀምሮ በኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ ይካሄዳል። ውድድሩን አስመልክቶ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዓላማ አትሌቶች…