አምባሳደር ምስጋኑ ለፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ገለፃ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ለፓኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ገለፃ አደረጉ።
ሚኒስቴር ዴኤታው በሃገራቱ ወቅታዊ ቀጣይ በሆኑ የግንኙት ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ነው ገለፃ ያደረጉት።
በገለፃው ላይ በንግድ እና ቢዝነስ…