የቤት አቅርቦት እጥረትን ለመፍታት የተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን በመጠቀም እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ቤት አቅርቦት እጥረትን ለመፍታት የተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራም አማራጮችን በመጠቀም እየተሰራ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ÷ የከተማ፣ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ይዞታን…