Fana: At a Speed of Life!

የቤት አቅርቦት  እጥረትን ለመፍታት የተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን በመጠቀም እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ቤት አቅርቦት እጥረትን ለመፍታት የተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራም አማራጮችን በመጠቀም እየተሰራ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ÷ የከተማ፣ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ይዞታን…

የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሚያና ደቡብ ክልሎች እየተሰሩ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የተመራ የልዑካን ቡድን በኦሮሚያ እና ደበብ ክልሎች እየተሰሩ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ…

የአፍሪካ የአመራር ልኅቀት አካዳሚ የመጀመሪያውን የፓን አፍሪካኒዝም ፎረም ሊያካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የአመራር ልኅቀት አካዳሚ የመጀመሪያውን የፓን አፍሪካኒዝም ፎረም የፊታችን ዕሁድ ሊያካሂድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ አካዳሚው ፎረሙን የሚያካሂደው ሱሉልታ በሚገኘው የአካዳሚው ማሠልጠኛ ማዕከል ነው ተብሏል። በፎረሙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በመተከል ዞን የእርቀ ሰላም ስምምነት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ በአራት ቀበሌዎች ሲንቀሳቀሱ ከነበሩ ፀረ ሰላም ኃይሎች ጋር የእርቀ ሰላም ስምምነት ተካሄደ፡፡ በመከላከያ ሰራዊት የሜካናይዝድ ክፍሉ ስነልቦና ግንባታ ኃላፊ ሻለቃ መስፍን አስራት÷ መንግስት የሰጠው የሰላም አማራጭ…

የሸገር ባስ አውቶብሶች ለመምህራንና ትምህርት አመራሮች አገልግሎት እንዲሰጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሸገር ባስ አውቶብሶች ለመምህራንና ትምህርት አመራሮች አገልግሎት እንዲሰጡ ተወስኗል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ፣ የአስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ምትኩ አስማረ ፣ የከተማው…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በቱርክና ሶሪያ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በቱርክ እና ሶሪያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡   በቱርክና ሶሪያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ እስካሁን ከ35 ሺህ የሚበልጡ ዜጎች…

በመዲናዋ የመድሐኒት አቅርቦት ችግር መኖሩን የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በአንዳንድ የጤና ተቋማት ላይ የመድሐኒት አቅርቦትና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግሮች መኖራቸውን የከተማዋ ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚዎች ገለጹ፡፡ በከተማዋ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚዎች በአዲስ ከተማ…

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ በሐዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔ ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተመላክቷል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባዔው…

በኢትዮጵያ የተመዘገቡ የምግብ ምርቶች ብዛት 11 ሺህ 301 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን የተመዘገቡ የምግብ ምርቶች ብዛት 11 ሺህ 301 መድረሳቸውን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት የመዘገበው የምግብ ምርቶች ብዛት 1 ሺህ 419 መሆኑን ገልጾ÷ እስካሁን…

ኢትዮጵያና ቻይና የ1 ነጥብ 22 ቢሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራራሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና የ1 ነጥብ 22 ቢሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የገንዘብ ድጋፉ ለአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚውል ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት ድርጅትን…