Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ2016 ዓ.ም በነባሩ ስርዓት መደበኛ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ትምህርት ዘመን በነባሩ ስርዓት የመደበኛ ተማሪዎችን እንደሚቀበል አስታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ÷ በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ የሚገኙ የማሻሻያ ስራዎችን አስመልክተው…

የቅዳሜና የእሁድ ገበያ በአዘቦት ቀናትም እንዲካሄድ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የኑሮ ውድነት ለማቃለል ከተወሰዱ እርምጃዎች መካከል አንዱ የሆነው የቅዳሜና የእሁድ ገበያ በአዘቦት ቀናትም እንዲካሄድ ተጠየቀ። የገበያ ሁኔታን በተመለከተ አስተያየታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ለህዳሴ ግድቡ ከ500 ሚሊየን እስከ 700 ሚሊየን ብር የማሰባሰብ ዓላማ ያለው ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ለአንድ ወር የሚቆይ የሕዳሴ ግድብ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ንቅናቄው “ግድቤን ለማጠናቀቅ ቃሌን አድሳለሁ”በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተጀመረው፡፡ የጽሕፈት…

የቀይ ባሕር ተለዋዋጭ የደኅንነት ጉዳዮችና ቀጣናዊ ትብብር ላይ ያተኮረ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀይ ባሕር ተለዋዋጭ የደኅንነት ጉዳዮችና ቀጣናዊ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ትኩረት ያደረገ ዓመታዊ ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባዔው በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና መከላከያ ዋር ኮሌጅ ትብብር ነው የተዘጋጀው፡፡…

የሶርያው ፕሬዚዳንት ባሻር አል-አሳድ ለጉብኝት ቻይና ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ12 ዓመታት በዘለቀ ጦርነት ውስጥ የምትገኘው ሶሪያ ፕሬዚዳንት ባሻር አል-አሳድ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ቻይና ይገኛሉ። የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ሀገሪቱ ወደ ጦርነት ከገባችበት ጊዜ ጀምሮ የመጀመሪያ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ በሶሪያ ጦርነት…

ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የወጣቶች ድርሻ የጎላ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መልካም ዕሴቶችን ለመጠበቅና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የወጣቶች ድርሻ የጎላ መሆኑን የወጣቶች ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የዓለም የሰላም ቀን "የወጣቶች ንቁ ተሳትፎ ለዘላቂ ሰላም እና ለዓለም አቀፍ ግቦች" በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተከበረ…

በቻይና በተዘጋጀው የአፈር ጤንነት አጠባበቅ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በተዘጋጀው የአፈር ጤንነት አጠባበቅ መድረክ እና በቻይና የአፍሪካ ቀንድ የግብርና ትብብር አውደ ጥናት ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው። በመድረኩ የአፈር ጤንነት በአለም ዓቀፍ ደረጃ አሳሳቢ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን የአፈር ለምነትን…

አቶ ደመቀ የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቀነስ የተቀናጀ ጥረት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የተቀናጀ ጥረት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ አቶ ደመቀ ከ78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ጎን ለጎን በአየር ንብረት ለውጥ እና…

የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከ2 የስኳር ፋብሪካዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከሁለት የስኳር ፋብሪካዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ለስኳር ፋብሪካዎቹ የንብረት ትመና በማድረግ እና የፋይናንስ ድጋፍ የሚያገኙበትን የጥናት እና…

ለዓመታት ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ርቆ የቆየው አርሴናል 4 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስድስት ዓመታት ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ርቆ የቆየው አርሴናል በምድብ ማጣሪያ ጨዋታው ፒ ኤስ ቪ አይንዶቨንን 4 ለ 0 አሸንፏል። በተመሳሳይ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ2023/24 የውድድር አመት የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው ባየር…