በአፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከካናዳ አቻው ጋር የልምድ ልውውጥ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የተመራ የልዑካን ቡድን ከካናዳ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር የልምድ ልውውጥና የሥራ ጉብኝት አካሂዷል፡፡
በጉብኝቱ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶን ጨምሮ የመንግስት…