ብሪታንያ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የ5 ነጥብ 9 ሚሊየን ፓውንድ ድጋፍ አደረገች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ መንግስት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የ5 ነጥብ 9 ሚሊየን ፓውንድ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉ በብሪታንያ ቀይ መስቀል እና በኔዘርላንድስ ቀይ መስቀል ማህበር የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚታገዝ ተመላክቷል፡፡
ድጋፉ በጤና፣ ንጹህ መጠጥ…