Fana: At a Speed of Life!

በግብርናው ዘርፍ የማደርገውን ድጋፍ እቀጥላለሁ- ፋኦ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ከዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚሞድዚ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው 255 ሺህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እየቀረበ ያለው 68 ሺህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአምራች ኢንዱስትሪው ከሚያስፈልገው 255 ሺህ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እየቀረበ ያለው 68 ሺህ ኪሎ ዋት ብቻ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዘላቂነት ከኃይል አቅርቦት ጋር ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ከባለድርሻ…

ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ ከፈረንሳይ ግምጃ ቤት ሀላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ ከፈረንሳይ መንግስት ግምጃ ቤት የበላይ ሀላፊ ኢማኑኤል ሞሊን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስተር ዴዔታው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፈረንሳይ ካደረጉት የስራ ጉብኝት በተጓዳኝ ከፈረንሳይ ግምጃ ቤት…

በኦሮሚያ ክልል ከ7 ሚሊየን በላይ የመማሪያ መጽሐፍት ታትመው ለተማሪዎች እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 7 ሚሊየን 35 ሺህ በላይ አዳዲስ የመማሪያ መጽሐፍት ታትመው ለተማሪዎች እየተሰራጩ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡   የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ግርማ ባይሳ እንደገለጹት ÷ በኦሮሚያ ክልል ለተዘጋጀው…

የጋምቤላ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ 6 ወራት ዕቅድ ግምገማ እየተካሄደ ነው። በግምገማው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ የክልሉ ካቢኔ አባላት እና የተቋማት የስራ ሀላፊዎች እየተሳተፉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአውሮፓ የነበራቸውን የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው በአውሮፓ ያደረጉትን የተሳካ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአውሮፓ ቆይታቸው ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

የሶማሌ ክልል ከ5 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትትሪ ቢሮ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት ከ5 ቢሊየን 735 ሚሊየን 633ሺህ በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ ሰጥቷል። ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብልጫ አለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ማክሮን ጋር በፓሪስ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ መከሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአውሮፓ ጉብኝታቸው ከጣሊያን እና ማልታ በመቀጠል ፈረንሳይ፣ ፓሪስ ገብተዋል። በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መግለጫም…

አየር መንገዱ ወደ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ ከሚያደርገው እለታዊ መደበኛ በረራ በተጨማሪ ነው ከየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የቀን ላይ በረራ የሚጀምር መሆኑን…

ከጥቁር ገበያ የሰበሰበውን ዶላር ሕጋዊ አስመስሎ አቅርቧል የተባለው ተከሳሽ ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከጥቁር ገበያ የሰበሰበውን የአሜሪካ ዶላር ሕጋዊ አስመስሎ በማቅረብ በመንግስት ላይ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሷል የተባለው ተከሳሽ ታደለ ይልማ መኮንን ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ። ተከሳሹ የብሔራዊ ባንክ ያወጣውን መመሪያ ቁጥር FXD…