በአማራ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት አመራር የማደራጀት ስራ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የህዝብን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት አመራር የማደራጀት ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡
የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አባላት ዛሬ ከደብረብርሃን ከተማ እና ከሰሜን ሸዋ ዞን የአስተባባሪ አባላት ጋር በአመራር…