የሀገር ውስጥ ዜና 2ኛው ዙር የሰብዓዊ ድጋፍ 71 በመቶ መሰራጨቱ ተገለጸ Meseret Awoke Feb 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በግጭት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች እየቀረበ ያለው ሁለተኛው ዙር ድጋፍ 71 በመቶ መሰራጨቱን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በዚህም በትግራይ ክልል ለ5 ሚሊየን 202 ሺህ 297፣ በአማራ ክልል ለ2…
የሀገር ውስጥ ዜና “የትናንት ዘር፣ የዛሬ ፍሬ፣ የነገ ስንቅ!” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዮሐንስ ደርበው Feb 2, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የትናንት ዘር፣ የዛሬ ፍሬ፣ የነገ ስንቅ!” ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በወቅታዊው ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፦ “የትናንት ዘር፣ የዛሬ ፍሬ፣…
የዜና ቪዲዮዎች ከ50 በመቶ በታች ውጤት ያመጡ ተማሪዎች እጣ ፈንታ ምንድን ነው? Amare Asrat Feb 1, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=xGZspLYuyIk
የሀገር ውስጥ ዜና ከባሕላዊ ዕሴቶቻችን መላላት የሚመነጨው የፖለቲካ ስብራት ያለፉት 4 ዓመታት ውጤት አይደለም – ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ዮሐንስ ደርበው Feb 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አክራሪነት፣ ፅንፈኝነትና ከባሕላዊ ዕሴቶቻችን መላላት የሚመነጨው የፖለቲካ ስብራት ብዙዎች እንደሚያስቡት ያለፉት አራት ዓመታት ውጤት አለመሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ ግብረ ሠናይ ድርጅት በኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ ለሚገኙ ሴት ተፈናቃዮች የሚውል የ1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አገኘ Alemayehu Geremew Feb 1, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “አክሲየን” የተሰኘ ዓለም አቀፍ ግብረ-ሠናይ ድርጅት በኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ ለሚገኙ ሴት ሥደተኞች ድጋፍ የሚያውለው 1 ሚሊየን ዶላር ከኮናርድ ሂልተን ፋውንዴሽን ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ግብረ-ሠናይ ድርጅቱ ÷ ሥደተኞቹ በሚገኙበት ሀገር ከሚሠሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሙስጠፌ ከሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዕቅድ፣ የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ የቋሚ ኮሚቴ አባላቱ በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ ሥራዎችን ከጎበኙ በኋላ ነው ከርዕሰ መስተዳድር…
የሀገር ውስጥ ዜና የንግድ፣ ልማትና ኢንቨስትመንት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች እንዲጠናከሩ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ ዮሐንስ ደርበው Feb 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እየተከናወኑ ያሉ የሀገር ገጽታ ግንባታ፣ የንግድ፣ ልማትና ኢንቨስትመንት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። በምክር ቤቱ የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ ዓረቢያ ከ1 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Shambel Mihret Feb 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 22 ዜጎች ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ከተመላሾች መካከል÷ 991 ወንዶች፣ 24 ሴቶች እንዲሁም ሰባቱ ሕጻናት መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና…
የዜና ቪዲዮዎች የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን ቀልብ እየሳበ ያለው የአንድነት ፓርክ Amare Asrat Feb 1, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=x0FJWeAsj2Y
ስፓርት አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በ2023ቱ የለንደን ማራቶን ይሳተፋል Mikias Ayele Feb 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በቀጣይ ሚያዚያ ወር ላይ በሚካሄደው የለንደን ማራቶን እንደሚሳተፍ ተገለፀ፡፡ ቀነኒሳ በቀለ በበርሊን ማራቶን 2 ሰአት ከ1 ሰከንድ ከ41 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት በማራቶን ታሪክ ሁለተኛው የፈጣን ሰዓት ባለቤት መሆኑ ይታወቃል…