ዓለምአቀፋዊ ዜና ከእንግዲህ ሱዳናውያን ያለ ቪዛ ወደ ግብፅ መግባት አይችሉም ተባለ Alemayehu Geremew Jun 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ በሁለቱ የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች መካከል የሚካሄደውን ጦርነት ሸሽተው ወደ ሀገሯ ለሚያቀኑ ሱዳናውያን የቪዛ ሕጓን ከትናንት ጀምሮ ማጥበቋ ተገለጸ። አዲሱን አስገዳጅ የቪዛ ፖሊሲ ያወጣችው አሜሪካ እና ሳዑዲዓረቢያ ሁለቱን ተፋላሚ ኃይሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ 7 ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ Meseret Awoke Jun 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ 60ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ሠባት ለህዝብ የሚውሉ ፕሮጀክቶች ይፋ ተደረጉ፡፡ ፕሮጀክቶቹ ፥ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ፣ የጥበብና ፈጠራ ስራዎችን ለማሳደግ፣ የጤና አገልግሎትን ለማሳለጥ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ከ510 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Meseret Awoke Jun 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ከ510 ሚሊየን ብር በላይ የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ፡፡ በመቀሌ ከተማ ተገኝተው ድጋፉን ያስረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፥ የከተማ አስተዳደሩ ህዝቡንና በጎ አድራጊዎችን…
ስፓርት ማንቸስተር ሲቲ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ለመጀመሪያ ጊዜ አነሳ Mekoya Hailemariam Jun 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቸስተር ሲቲ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ለመጀመሪያ ጊዜ አንስቷል የእንግሊዙ ማንቸስተር ሲቲ እና የጣሊያኑ ኢንተርሚላን ምሽት 4 ሰዓት ላይ በቱርኩ አታቱርክ ኦሎምፒክ ስታዲየም የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ የፔፕ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዴሞክራቲክ ኮንጎ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች Melaku Gedif Jun 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ቲሺኬዲ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ፍርቱና ዲባኮ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፊሊክስ ቲሺኬዲ…
ስፓርት ለሀምበርቾ እግር ኳስ ቡድን 2 አውቶብሶች እና የ250 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተ Melaku Gedif Jun 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ከልል መንግስት ክልሉን ወክሎ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለተቀላቀለው የሀምበርቾ እግር ኳስ ቡድን የተለያዩ ማበረታቻዎችንና የእውቅና ሰርተፊኬት አበርክቷል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ ስፖርት ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26 ቀን ጀምሮ ይሰጣል Tamrat Bishaw Jun 10, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 የትምህርት ዘመን ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና ከፊታችን ሰኔ 26 ቀን ጀምሮ እንደሚሰጥ የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሰረትም ወላጆች፣ መምህራን እና አመራሮች በቀሪ ጊዜያት ለተፈታኝ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ከ8 ሺህ በላይ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ Tamrat Bishaw Jun 10, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 8 ሺህ 341 የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ አቶ ሽመልስ ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞን ለማረጋገጥና ዜጎች በሁሉም ዘርፍ…
ስፓርት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ Tamrat Bishaw Jun 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህር ዳር ከተማ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ቡድኖቹ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ዛሬ ያደረጉት የ26ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ 2 ለ…
የዜና ቪዲዮዎች ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና የበረራ አስተናጋጅ ሃና አያሌው ጋር የተደረገ ቆይታ Amare Asrat Jun 10, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=rnwLZIU1wXk