Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ሶማሊያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን የከፍተኛ ባለስልጣናት ስብሰባ በሞቃዲሾ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ሶማሊያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን የከፍተኛ ባለስልጣናት ስብሰባ ዛሬ በሞቃዲሾ ተጀምሯል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ፍስሃ ሻውል በመክፈቻ ላይ፥ ሁለቱ ሀገራት የመጀመሪያውን የጋራ የሚኒስትሮች…

የክልሉን ግብርናና ቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን የግብርናና የቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ርብርብ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳደሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ…

የአማራ ክልል ከ71 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ በ2016 በጀት ዓመት ከ71 ነጥብ 65 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን አስታውቋል። ቢሮው "ሠላም ለሁላችን፣ ፍቅር ለህዝባችን፣ ግብር ለእድገታችን" በሚል መሪ ሀሳብ የ2016 በጀት ዓመት…

ነገ በመዲናዋ ነጻ የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን የአገልጋይነት ቀን በማስመልከት በአዲስ አበባ ነጻ የታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰጥ ተገለጸ በመዲናዋ ከጠዋቱ 1 ሰዓት እስከ 3 ሰዓት ድረስ ነጻ የታክሲ የትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰጥ አዲስ አበባ የ13…

በአዲስ አበባ 1 ሺህ 107 የደምብ ማስከበር አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “በፓራ ሚሊተሪ” የሰለጠኑ 1 ሺህ 107 የደምብ ማስከበር አባላትን አስመረቁ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ “በፓራ ሚሊተሪ” ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 107 የደምብ ማስከበር አባላትን አስመርቀን…

አምባሳደር መስፍን ገ/ማርያም የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር መስፍን ገብረማርያም የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሩዋንዳ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ አቅርበዋል። በዚህ ወቅት የሩዋንዳ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በሩዋንዳና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ልዩና ታሪካዊ እንዲሁም…

ኤስካይ 2 አዲስ ቦይንግ 737-8 ማክስ አውሮፕላኖችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤስካይ (አፍሪካን ስካይ) ሁለት አዲስ ቦይንግ 737-8 ማክስ አውሮፕላኖች መረከቡ ተገለጸ፡፡ አዲሶቹ የቦይንግ 737-8 ማክስ አውሮፕላኖች የነዳጅ ፍጆታ መቀነስ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ያላቸው መሆናቸውንም የኤስካይ 40 በመቶ ድርሻ ያለው የኢትዮጵያ…

በድሬዳዋ ከተማ ለዘመን መለወጫ በዓል በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለዘመን መለወጫ በዓል በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ። በዓሉን ምክንያት በማድረግ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ…

በሱዳን የጦር ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠሩ ሁለት የነዳጅ ኩባንያ ሥራ አስፈፃሚዎች ለፍርድ ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ዓመታት በፊት በሱዳን በተፈፀመ የጦር ወንጀል ተባባሪ በመሆን የተከሰሱ ሁለት የስዊድን የነዳጅ ፍለጋና ማምረቻ ኩባንያ የስራ ኃላፊዎች የፍርድ ሂደት በስዊድን ስቶክሆልም ተጀምሯል። የሉንዲን ኦይል ሊቀመንበር የነበሩት ኢያን ሉንዲን እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከመምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በትምህርት፣ በመምህራን ጉዳዮችና በአጠቃላይ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡