ኤምባሲው በኢትዮጵያና በአሜሪካ ምሁራን መካከል አጋርነትና ትብብር እንዲኖር እንደሚሰራ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በአሜሪካ ምሁራን መካከል ቀጣይነት ያለው አጋርነትና ትብብር እንዲኖር እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ገለጸ።
የአሜሪካ ኤምባሲ የአመራርና አስተዳደር አካል በሆነው የአቅም ግንባታ አውደ ጥናት ላይ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዩኒቨርሲቲ…