Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞ የአሜሪካ ፖሊስ አባል በጆርጅ ፍሎይድ ግድያ ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የአሜሪካ ፖሊስ አባል ቱው ታኦ በጆርጅ ፍሎይድ ግድያ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር እስራት ተፈርዶበታል፡፡ የጆርጅ ፍሎይድ ግድያን ተከትሎ በፈረንጆቹ 2020 በአሜሪከ እና በዓለም ዙሪያ በዘረኝነት ላይ ፍትህ የሚጠይቅ ከፍተኛ ተቃውሞ…

የኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ የውጭ…

125 አዳዲስ የገጠር ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 125 አዳዲስ የገጠር ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሽፈራው ተሊላ የተቋሙን የ2015 የስራ አፈፃጻም እና የ2016 እቅድ…

እስካሁን ከ11 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዟል- ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን 11 ሚሊየን 882 ሺህ 117 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ኮርፖሬሽኑ ለ2015/16 የሰብል ዘመን ከውጭ ከገዛው 13 ሚሊየን 975 ሺህ 520…

የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ችግኞችን በመትከል ሀገራዊ ድርሻን መወጣት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም እንደ ደን መጨፍጨፍ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የብዝሀ ህይወት መጥፋት የመሳሰሉ ተግዳሮቶች በተጋረጡባት ወቅት የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ችግኞችን በመትከል ሀገራዊ ድርሻን መወጣት እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ…

ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) በአፋር ክልል በትምህርት ዘርፍ የተከናወኑ ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) በአፋር ክልል በትምህርት ዘርፍ የተከናወኑ ስራዎችን ተዘዋውረው እየጎበኙ ነው። በአሁኑ ወቅት በክልሉ ሠመራ ከተማ ውስጥ በትምህርት ዘርፉ የተከናወኑ ስራዎችን ተዘዋውረው እየተመለከቱ ይገኛሉ። ችግኝ…

የደቡብ ኮሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን ለሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡…

የደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን ለሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። የደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ÷ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ…

ሦስት የአየር ሁኔታ መከታተያ ራዳሮች ተከላ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ካላት የቆዳ ስፋትና መልክዓ-ምድር አኳያ ከ12 በላይ የአየር ሁኔታ መከታተያ ራዳሮች እንደሚያስፈልጋት ተመለከተ። በሚቲዎሮሎጂ ጣቢያዎች ማስተር ፕላንና የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ ላይ እንደሀገር ከ12 በላይ…

35 ሺህ 870 ወገኖችን ከጎዳና በማንሳት የማቋቋም ሥራ መከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 35 ሺህ 870 ወገኖችን ከጎዳና በማንሳት የማቋቋም ሥራ መከናወኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ። ወጪው በመንግሥት መሸፈኑንም በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ቡድን መሪ መላኩ ባዩ ለፋና ብሮድካስቲንግ…