Fana: At a Speed of Life!

በጀልባ መስጠም አደጋ የ41 ፍልሰተኞች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣልያን ላምፔዱሳ ደሴት በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ የ41 ፍልሰተኞች ህይወት ማለፉን ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ተናግረዋል። ከአደጋው የተረፉ አራት ሰዎች ለነፍስ አድን ሰራተኞች እንደተናገሩት፤ አደጋው የደረሰው ፍልሰተኞችን አሳፍራ ከቱኒዚያ ስፋክስ…

አርቲስት አብነት ዳግም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲስት አብነት ዳግም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ለረዥም ጊዜ በህመም ላይ የቆየው አርቲስት አብነት በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አርቲስት አብነት በበርካታ ቴአትሮች ፣ ፊልሞች እና ድራማዎች ላይ በተዋናይነት በመሳተፍ…

9ኛው የሕንድ-አፍሪካ አይ ሲ ቲ ኤክስፖ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የሕንድ-አፍሪካ አይ ሲ ቲ ኤክስፖ ዛሬ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ-ግብሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ÷የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት መሰንበት ሸንቁጤ…

የትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በሲዳማ ክልል የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በሲዳማ ክልል ወንዶገነት ከተማ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እና የችግን ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ፡፡ አመራሮቹና ሰራተኞቹ በወንዶ ገነት ከተማ ለሚገኘው ትምህርት ቤት 20 ኮምፒውተርና 3 ሺህ…

ሩሲያ እና ደቡብ ኮሪያ በኡጋንዳ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎችን ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ደቡብ ኮሪያ በቅርቡ በሀገሪቱ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎችን መገንባት እንደሚጀምሩ የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ አስታውቀዋል። ከ25 የአፍሪካ ቡና አምራች ሀገራት የተውጣጡ መሪዎች እና ልዑካን በተገኙበት 2ኛው የቡድን 25…

የመከላከያ ሰራዊቱን ስም በሀሰት ለማጠልሸት የሚደረገው ሙከራ አገር የማዳከም ሴራ መሆኑን በመገንዘብ ወጣቶች ከሰራዊቱ ጎን ሊቆሙ ይገባል –…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊቱን ስም በሀሰት ለማጠልሸት የሚደረገው ሙከራ አገር የማዳከም ሴራ መሆኑን በመገንዘብ ወጣቶች ከሰራዊቱ ጎን ሊቆሙ እንደሚገባ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አመራሮች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ምክትል ፕሬዚዳንቶች…

በመኸር እርሻ እስካሁን 13 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታር በዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመኸር ወቅት እርሻ እስካሁን 13 ነጥብ 1 ሚሊየን ሔክታር በዘር መሸፈኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በመኸር እርሻ እስከ ነሐሴ 2 ቀን 2015 ዓ.ም በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሲዳማ፣ ሐረሪ…

ራሚዝ አላክባሮቭን የተመድ በኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ራሚዝ አላክባሮቭን (ዶ/ር) የድርጅቱ በኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ አድርገው ሾሙ፡፡ አላክባሮቭ(ዶ/ር) በአስፈፃሚ አመራር፣ በስትራቴጂክ እቅድ እና ፖሊሲ…

ከ53 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት አማካኝነት ባለፉት ሦስት ወራት ከ53 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የውጭ አገር የሥራ ስምሪት እድል መፈጠሩን የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ አመራሮችን፣ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ዲኖችንና ባለድርሻ አካላትን…

የእጩ አሽከርካሪዎች ሥልጠና ሒደት ላይ የሚታዩ ብልሹ አሰራሮችን የሚቀርፍ የዲጂታል ስርዓት ተዘረጋ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለእጩ አሽከርካሪዎች ፍትሃዊና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት መዘርጋቱን የቃሊቲ አዲስ አሽከርካሪዎች ፈቃድና ብቃት ማረጋገጫ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ያዜ የሻምበል እንደገለጹት÷ በእጩ…