ኮሌጆች የቀድሞ ታጣቂዎች በመልሶ ግንባታ ስራ እንዲሰማሩ የማድረግ የጎላ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል- ጀ/ል ታደሰ ወረደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ታጣቂዎች ሙያዊ ክህሎት ተላብሰው በመልሶ ግንባታ ስራ እንዲሳተፉ በማድረግ ረገድ የሙያና ቴክኒክ ስልጠና ኮሌጆች ድርሻ የጎላ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ም/ርዕሰ መስተዳድር ጀነራል ታደሰ ወረደ ገለጹ።
በክልሉ የሙያና ቴክኒክ…