በአማራ ክልል የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ካለፈው ዓመት የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል – የክልሉ የትምህርት ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተለያዩ ችግር ውስጥም ሆኖ በ2015 ዓ.ም የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት ካለፈው ዓመት አንጻር የተሻለ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን የክልሉ የትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡
በክልሉ የ12ተኛ ክፍል መልቀቂያ…