Fana: At a Speed of Life!

ከደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የተከፈተውን መጠነ ሰፊ የጥላቻ ዘመቻ በጋራ ልናወግዝ ይገባል! የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በሰጠው መግለጫ እንዳመላከተው የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት የሀገርን ዳር ድንበር በመጠበቅ ውድ ህይወቱን እየገበረ እንደ ሀገር…

በሁለቱ ክልሎች ሕገ መንግስትና ሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እና በነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልሎች ሕገ መንግስቶች እና በሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የክልል ማዕከል፣ የሁለቱም ክልሎች ዞኖች እና የልዩ ወረዳዎች ከፍተኛ አመራሮች…

ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተሰጠ መግለጫ

ኢትዮጵያ በፈተና የምትፀና ሀገር! ኢትዮጵያ በየዘመኑ ከውስጥና ከውጭ በሚያጋጥሟት በርካታ ፈተናዎችን አልፋ ዛሬ የደረሰች ስትሆን አንድነቷና ቀጣይነቷ በጠንካራ አለት ላይ እንዲመሠረት ካደረጉት ጉዳዮች መካከል የህዝቦቿ ህብረትና አንድነት በጉልህ የሚጠቀስ ነው፡፡ በመሆኑም የህዝቦቿ ህልውናና እጣ…

የአዲስ አበባ ከተማ ለአማራ ክልል መንግስትና ህዝብ ያለውን አጋርነት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአማራ ክልል መንግስትና ህዝብ ያለውን አጋርነት ገለጸ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ÷የከተማ አስተዳደሩ እና የከተማዋ ነዋሪዎች እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዛሬም ከክልሉ መንግስት እና ሕዝብ ጎን…

የጋምቤላ ክልል ወቅታዊ የአማራ ክልላዊ መንግሥት የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ

በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው መንግሥታችን ኢትዮጵያን በአጭር ጊዜ ውስጥ አፍሪካዊት የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ለዚህም እምቅ የተፈጥሮ ሃብቶቻችንን ከሰው ሃይላችን ጋር በማሰናሰል የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጄክቶችን በወቅቱ በማጠናቀቅ፤ ሌሎችንም በአስገራሚ…

ዋልታ ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬት የስያሜና ሎጎ ለውጥ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋልታ ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬት የስያሜና ሎጎ ለውጥ አደረገ። የአዲስ ዋልታ አዲስ መንገድ የማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ትናንት ተካሂዷል። በዚሁ ስነስርዓት ላይ የሚዲያ ተቋሙ አዲሱን ዓርማ (ሎጎ) እና ስያሜ አስተዋውቋል። በዚህም ተቋሙ…

በአማራ ክልል እየተከናወነ ያለውን ህግ ማስከበር በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ክልሉን ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለመመለስ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው

በአማራ ክልል እየተከናወነ ያለው የህግ ማስከበር ተግባር በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ክልሉን ወደ ሰለማዊ እንቅስቃሴ ለመመለስ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የአስአኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ እዝ አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል ያጋጠመውን የፀጥታ መደፍረስ በመደበኛ የህግ ማስከበር ስርአት…

በሀገር አቀፍ ደረጃ 12 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመኸር ሰብል ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ባለው ሂደት 12 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመኸር ሰብል መሸፈኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ገለፁ። በ2016 በጀት ዓመት ከግብርና ግብዓት ስርጭት ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ ችግሮችን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም…

የሠላም ተመላሾች ያገኙትን ድጋፍ ተጠቅመው ራሳቸውን እና ሀገራቸውን መለወጥ አለባቸው- አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠላም ተመላሾች ያገኙትን ድጋፍ ተጠቅመው ራሳቸውን እና አገራቸውን በሥራ ለመለወጥ መትጋት እንዳለባቸው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን አስገነዘቡ:: በክልሉ ወደ ሠላማዊ ህይወት ተመላሽ የሆኑ ከ680 በላይ የጉሙዝ ህዝቦች…

ሩሲያና ኢራን በንግድ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ የማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ኢራን በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ የማሳደግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ የሩሲያ ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዲሚትሪ ቮላቫች ከኢራን አመራሮች ጋር በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማሳደግ…