ዘመናዊ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎቶች እየተሰጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዘመናዊ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎቶች እየተሰጠ መሆኑን ገለጹ፡፡
ከንቲባ አዳነች ፥ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ 80ኛ ዓመት በዓልን አስመልክቶ የሚካሄደውን አውደ…