Fana: At a Speed of Life!

ዘመናዊ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎቶች እየተሰጠ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዘመናዊ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎቶች እየተሰጠ መሆኑን ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች ፥ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ 80ኛ ዓመት በዓልን አስመልክቶ የሚካሄደውን አውደ…

በመዲናዋ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከ682 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2015 ዓ/ም በጀት ዓመት ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ከ682 ነጥበ 5 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ…

በመዲናዋ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከ682 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2015 ዓ/ም በጀት ዓመት ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል ከ682 ነጥበ 5 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ገለጸ። የጽህፈት ቤቱ…

በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ከ2 ሚሊየን በላይ አርብቶ አደር ተጠቃሚ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ከ2 ሚሊየን በላይ አርብቶ አደር ተጠቃሚ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ቀርፆ ወደ ስራ መግባቱንም ሚኒስቴሩ የገለጸ ሲሆን÷ፕሮጀክቱ ለስድስት…

የደቡብ ክልል አደረጃጀት ላይ ያተኮረ የውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል አደረጃጀት ላይ ትኩረት ያደረገ የአመራሮች ውይይት በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በውይይት መድረኩ ላይ እንደገለጹት÷ አደረጃጀት በራሱ ግብ ባለመሆኑ የነበረንን የሚያሳጣ ሳይሆን…

የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ 15ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ላይ÷ የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶች እና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ጉባዔው በዛሬው እለት የ2015 በጀት አመት እቅድ…

በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የተመራ ልዑክ በጎዴ ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሞሀመድ  የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሸበሌ ዞን ጎዴ ከተማ አስተዳደር እየተካሄዱ ያሉ የተለያዩ  የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኘ። ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝቱ ወቅት የልማት ፕሮጀክቶቹን…

ከሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ከ61 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ከሀገር ውስጥ ጎብኚዎች 61 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ መገኘቱን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈፃሚ አለማየሁ ጌታቸው እንደገለጹት÷ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት…

ለቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ከሚያስፈልገው ገንዘብ የ23 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ክፍተት መኖሩ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት የሚፈለገውን ግብዓት ለማሟላት ከሚያስፈልገው ገንዘብ የ23 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ክፍተት መኖሩን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እንደሀገር በየዓመቱ ለቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ግብዓት ማሟያ ከሚያስፈልገው 41 ነጥብ 1…

ለ1 ነጥብ 2 ሚሊየን አቅመ ደካሞች ነጻ የጤና ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የክረምት ወቅት ለ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ወገኖች ከ150 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ነጻ የጤና ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ነጻ የጤና ምርመራና ሕክምና አገልግሎቱ የተለያዩ የሕብረተሰብ…