Fana: At a Speed of Life!

ከአንዲት እናት 11 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ህክምና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ተርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአንዲት የ65 ዓመት ዕድሜ ካላቸው እናት 11 ኪሎግራም የሚመዝን ዕጢ በተሳካ ቀዶ ህክምና መውጣቱን ሆስፒታሉ አስታወቀ። በሆስፒታሉ የማህጸንና ጽንስ ስፔሻሊስት…

የኢትዮጵያ ልዑክ ከዓለም ባንክና ከአይኤምኤፍ አመራሮች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ ማራኬሽ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ እና ከአለም ዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂየቫጋር ተወያየ። ልዑኩ በሞሮኮ ማራኬሽ በሚካሄደው የዓለም ባንክ ግሩፕ አይኤምኤፍ…

ሰንሻይን ኢትዮጵያ በፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንሻይን ኢትዮጵያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ:: የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከሰንሻይን ኢትዮጵያ ውል ቴክስታይል…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን የትምህርት እና ሙያዊ ሥልጠናዎች ሚኒስትር ማዳድ ዓሊ ሲንድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሄዳቸው ተገለጸ፡፡ ሀገራቱ በትምህርቱ ዘርፍ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች በትብብር መሥራት…

በመዲናዋ እየተተገበረ ያለው የት/ቤቶች የምገባ መርሐ-ግብር በዓለም አቀፍ ተቋማት ተጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እየተተገበረ የሚገኘው የተማሪዎች የምገባ መርሐ- ግብር በዓለም አቀፍ ተቋማት ተጎብኝቷል፡፡ በደጃዝማች ወንድይራድ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በተካሄደው ጉብኝት÷ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ መርችዋክስ፣…

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመሆን ለሚያሰራው የመረጃ ዌብ ፖርታል…

እኩይ አላማቸውን ባልተገባ መንገድ ለመፈጸም የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑካን ቡድን በባህር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል። ልዑካኑ በጉብኝታቸው÷ በከተማዋ በመንግስት የተሰሩ የሕዝብ መናፈሻ ቦታዎችንና የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው…

በ390 ሚሊየን ብር የተገነባው የኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ390 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባው ዘመናዊ የኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አሸናፊ ታዘበው እንደተናገሩት÷ የኦክስጅን…

ጉባዔው የበይነ-መረብ ተደራሽነት ክፍተትን መሙላት ላይ እንዲያተኩር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባዔ የበይነ-መረብ ተደራሽነት ክፍተትን መሙላት ላይ እንዲያተኩር ኢትዮጵያ ጠየቀች፡፡ 18ኛው ዓለም አቀፍ የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ “ለምንፈልገው በይነ-መረብ ግንኙነት ሁሉንም ሰዎች ማብቃት” በሚል መሪ…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን የፊታችን ሰኞ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ ዓላማ ቀን የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚከበር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ ቀኑ "የሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና ነው" በሚል መሪ ሃሳብ ለ16ኛ ጊዜ ነው…