ፋና ስብስብ ከአንዲት እናት 11 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ህክምና ተወገደ Feven Bishaw Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ተርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአንዲት የ65 ዓመት ዕድሜ ካላቸው እናት 11 ኪሎግራም የሚመዝን ዕጢ በተሳካ ቀዶ ህክምና መውጣቱን ሆስፒታሉ አስታወቀ። በሆስፒታሉ የማህጸንና ጽንስ ስፔሻሊስት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ልዑክ ከዓለም ባንክና ከአይኤምኤፍ አመራሮች ጋር ተወያየ Feven Bishaw Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ ማራኬሽ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ እና ከአለም ዓቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂየቫጋር ተወያየ። ልዑኩ በሞሮኮ ማራኬሽ በሚካሄደው የዓለም ባንክ ግሩፕ አይኤምኤፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰንሻይን ኢትዮጵያ በፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ Feven Bishaw Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንሻይን ኢትዮጵያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ኢንቨስትመንት ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ:: የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከሰንሻይን ኢትዮጵያ ውል ቴክስታይል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ፓኪስታን በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ተወያዩ Feven Bishaw Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን የትምህርት እና ሙያዊ ሥልጠናዎች ሚኒስትር ማዳድ ዓሊ ሲንድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማካሄዳቸው ተገለጸ፡፡ ሀገራቱ በትምህርቱ ዘርፍ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች በትብብር መሥራት…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ እየተተገበረ ያለው የት/ቤቶች የምገባ መርሐ-ግብር በዓለም አቀፍ ተቋማት ተጎበኘ Alemayehu Geremew Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እየተተገበረ የሚገኘው የተማሪዎች የምገባ መርሐ- ግብር በዓለም አቀፍ ተቋማት ተጎብኝቷል፡፡ በደጃዝማች ወንድይራድ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በተካሄደው ጉብኝት÷ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ መርችዋክስ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በትብብር ለመስራት ተስማሙ Feven Bishaw Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመሆን ለሚያሰራው የመረጃ ዌብ ፖርታል…
የሀገር ውስጥ ዜና እኩይ አላማቸውን ባልተገባ መንገድ ለመፈጸም የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል – አቶ አደም ፋራህ Melaku Gedif Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑካን ቡድን በባህር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል። ልዑካኑ በጉብኝታቸው÷ በከተማዋ በመንግስት የተሰሩ የሕዝብ መናፈሻ ቦታዎችንና የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው…
የሀገር ውስጥ ዜና በ390 ሚሊየን ብር የተገነባው የኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ Melaku Gedif Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ390 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባው ዘመናዊ የኦክስጅን ማምረቻ ፋብሪካ የሙከራ ምርት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አሸናፊ ታዘበው እንደተናገሩት÷ የኦክስጅን…
የሀገር ውስጥ ዜና ጉባዔው የበይነ-መረብ ተደራሽነት ክፍተትን መሙላት ላይ እንዲያተኩር ተጠየቀ ዮሐንስ ደርበው Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የበይነ-መረብ አስተዳደር ጉባዔ የበይነ-መረብ ተደራሽነት ክፍተትን መሙላት ላይ እንዲያተኩር ኢትዮጵያ ጠየቀች፡፡ 18ኛው ዓለም አቀፍ የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ “ለምንፈልገው በይነ-መረብ ግንኙነት ሁሉንም ሰዎች ማብቃት” በሚል መሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰንደቅ ዓላማ ቀን የፊታችን ሰኞ ይከበራል Melaku Gedif Oct 13, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ ዓላማ ቀን የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚከበር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ ቀኑ "የሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችንና ለሉዓላዊነታችን ዋስትና ነው" በሚል መሪ ሃሳብ ለ16ኛ ጊዜ ነው…