የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመሆን ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን ቤቶች አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ከሶማሌ ክልል መንግስት ጋር በመቀናጀት በጅግጅጋ ከተማ ያስገነቧቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች ተላለፉ፡፡
ለአቅመ ደካማ አባወራና እማወራ የተላለፉ ቤቶች 31 መሆናቸው ተገልጿል፡፡
በመርሐ ግብሩ…