በካይዘን ልህቀት ማዕከል በተሰሩ ስራዎች ከ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ብክነት መቀነስ መቻሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በካይዘን ልህቀት ማዕከል በተሰሩ የክትትልና ድጋፍ ስራዎች ከ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ብክነት መቀነስ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።
ሚኒስትሩ ከጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀያሺ ዮሺማሳን እና ሌሎች የመንግስትና…