Fana: At a Speed of Life!

አቶ ገብረመስቀል ጫላ ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ (ዶ/ር) ጋር በስዊዘርላንድ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ አቶ ገብረመስቀል በኢትዮጵያ በንግዱ ዘርፍ እየተከናወኑ ስላሉ የማሻሻያ ስራዎች…

ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀሎችን ለመከላከል ባለድርሻዎችን የሚያቀናጅ ስትራቴጂ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ዜጎችን ለወንጀል ተጋላጭ እያደረገ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በሰው መነገድና ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት በተዘጋጀ ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት…

አሜሪካ ለታይዋን የ345ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለታይዋን የ345 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ ታይዋን ከየትኛውም አካል ሊቃጣ የሚችልን ትንኮሳ በራሷ አቅም ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት እንደሚያሳድግ ተመላክቷል፡፡ የድጋፍ ማዕቀፉ የአየር መቃወሚያ፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦሌ ክ/ከተማ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሼዶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሼዶችን ጎብኝተዋል። የከተማ ግብርና በከተሞች ውስጥ አመጋገብ እና ገቢን ለማሻሻል አንዱ መንገድ እንዲሆን ተጠናክሮ እንደሚሰራ…

ዓለም አቀፍ የጭነት አስተላላፊዎች ማኅበራት ፌዴሬሸን ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የዓለም አቀፍ የጭነት አስተላላፊዎች ማኅበራት ፌዴሬሸን /ፊያታ/ ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ÷የዓለም አቀፍ የጭነት ጉባዔው በአዲስ…

በኦሮሚያ ክልል በ24 ቢሊየን ብር ወጪ 6 ሺህ 81 ትምህርት ቤቶች ተገንብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል 6 ሺህ 81 ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች መገንባታቸውን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ÷ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች…

የጋምቤላ ክልል ም/ቤት ለክልሉ መንግስት የቀረበውን የ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለክልሉ መንግስት ለ2016 ዓ.ም የቀረበውን የ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጽድቋል። ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት ሲያካሄደው የቆየውን አራተኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ አጠናቋል። ምክር ቤቱ ለአዲሱ በጀት የልማት እና…

የዓለም ከ20 አመት በታች የ100 ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን ተሰበረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ከ20 አመት በታች የ100 ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን ተሰበረ። ክብረ ወሰኑን በደቡብ አሜሪካ ከ20 አመት በታች የአትሌቲካስ ሻምፒዮና ላይ፥ የሱሪናሙ አትሌት ኢሳማዴ አሲንጋ 9 ሰከንድ ከ89 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሳውላ ከተማ ለሚገነባው ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረተ ድንጋይ አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ለሚገነባው ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ። የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ…

ከቀጣዩ አመት ጀምሮ በግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚተገበር አስገዳጅ መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ከሚወስዱ ተማሪዎቻቸው ቢያንስ 25 በመቶዎቹን ማሳለፍ ካልቻሉ የትምህርት መስኮቻቸው እንዲታጠፉ የሚያስገድድ መመሪያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው። የትምህርት እና ስልጠና ባለስልጣን ከ2016…