የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በሁለቱ ክልሎች ሠላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በአሶሳ ከተማ ተወያይተዋል፡፡
በውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…