Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ አጋርነት የጋራ ተጠቀሚነትን በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ግንኙነት የሀገራቱን ሕዝቦች ተጠቃሚነት በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለፁ። አራተኛው የኢትዮ-ደቡብ አፍሪካ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ…

በመዲናዋ በወረራ ታጥረው የተያዙ 15 ሺህ ቦታዎችና 68 ሺህ ሸራ ቤቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ2015 በጀት ዓመት በወረራ ታጥረው በተያዙ 15 ሺህ ቦታዎችና 68 ሺህ ሸራ ቤቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የከተማዋ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘግይተው ለሚዘሩ ሰብሎች ተጨማሪ የአፈር ማዳበሪያ ተጠየቀ

አዳስ አበባ ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘግይተው ለሚዘሩ ሰብሎች ተጨማሪ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ተጠየቀ። የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ ባበክር ሃሊፋ እንደገለጹት፥ ለ2015/2016 ምርት ዘመን ወደ ክልሉ የገባው የአፈር ማዳበሪያ ሥርጭት ሒደት ተጠናቋል።…

ከ454 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አማካኝነት ከ454 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 11 ግለሰቦችና 4 ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል…

በትግራይ ክልል አስቸኳይ የሰብዓዊ ዕርዳታ እየቀረበ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግሥት በትግራይ ክልል አስቸኳይ የሰብዓዊ ዕርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የምግብ ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የቅድመ ዝግጅትና አስቸኳይ ግብረ-መልስ ዳይሬክተር…

ከለውጡ ወዲህ በሶማሌ ክልል ስኬታማ ሥራዎች መከናወናቸው ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከለውጡ በኋላ በሶማሌ ክልል የተገኘውን ሰላም ተከትሎ በመሰረተ ልማት፣ በኢንቨስትመንት እና በተለያዩ ዘርፎች ስኬታማ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ፡፡ በሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን የተመራ የክልሉ እና የፌደራል መንግሥት…

ቅዱስ ጊዮርጊስና ባሕር ዳር ከተማ ነገ ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክሉት ቅዱስ ጊዮርጊስና ባሕር ዳር ከተማ ነገ ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ። ከዛንዚባሩ ኬኤምኬኤም ጋር የተደለደሉት ፈረሰኞቹ ÷ ነገ ቢሾፍቱ በሚገኘው ክብር ይድነቃቸው ተሰማ አካዳሚ ዝግጅታቸውን በይፋ እንደሚጀምሩ…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተያዘ ማዳበሪያ ለወጣቶችና አርሶ አደሮች እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ከተያዘ 453 ኩንታል ማዳበሪያ ከፊሉ በእርሻ ዘርፍ ሥራ ለተፈጠረላቸው ወጣቶች እና አርሶ አደሮች እየተላለፈ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከፊሉ ማዳበሪያ ደግሞ በሕግ አግባብ ውሳኔ እስከሚሰጠው እየተጠበቀ መሆኑን…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ የሰላም ሐሳብ ለሩሲያ-ዩክሬን ሰላም መሰረት ሊሆን ይችላል አሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ፑቲን በአፍሪካ መሪዎች የቀረበው የሰላም ሐሳብ በሩሲያ-ዩክሬን የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የሰላም መሰረት ሊሆን እንደሚችል ገለጹ፡፡ ሬውተርስን ጠቅሶ አልጄዚራ እንደዘገበው÷ የአፍሪካ መሪዎች ያቀረቡት የሰላም ዕቅድ ምንም እንኳን ሙሉ…

ኢትዮጵያ ቡሩንዲን 2 ለ 0 ረታች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ውድድር ኢትዮጵያ ተጋጣሚዋ ቡሩንዲን 2 ለ 0 አሸንፋለች፡፡ እሙሽ ዳንኤል በመጀመሪያው እና በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠረቻቸው ሁለት ጎሎች ነው ኢትዮጵያ ተጋጣሚዋን የረታችው፡፡ የሴካፋ ሴቶች ከ 18 ዓመት በታች…