የፓን አፍሪካ የመንግስት – የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማዕከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ሊከፍት ነው
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን አፍሪካ የመንግስት - የግል ተቋማት ትብብር ልማት ማዕከል ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ሊከፍት መሆኑን የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦክሳና ማዮሮቫ (ፕ/ር) ገልጸዋል።
ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ከፋና ብሮድካስቲንግን ኮርፖሬት ጋር…