ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በሚሉ አጭበርባሪ ግለሰቦች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የሌሎች መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በማለት ኅብረተሰቡን እያጭበረበሩ በሚገኙ ግለሰቦች ላይ ጥብቅ ክትትል በማድረግ እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡
የብሔራዊ መረጃና…