ሀገር አቀፍ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን መረጃ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት ሀገር አቀፍ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን መረጃዎች ለማደራጀትና ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በስምምነቱ ወቅት እንዳስታወሱት÷…