የዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት ጉባዔ የአጋሮችን ትስስርና ትብብር የፈጠረ ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለምአቀፉ የቴሌኮም ሕብረት ጉባዔ የአጋሮችን ትስስር፣ ትውውቅና ትብብር የፈጠረ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ከመስከረም 22- 24 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የዓለም አቀፉ…