Fana: At a Speed of Life!

የ12ኛ ክፍል የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ እርማት አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለ ግለሰብ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 33 የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ ፈተና ማረሚያ አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሠራተኛ ተከሰሰ። በተደረገ ክትትል በፍተሻ የመልስ መስጫ ወረቀቶችን…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ በ2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ዩኒቨርሲቲዉ በማስተማር ሂደቱ በዋናነት ትኩረት የሚያደርግባቸው የክልል አመራርና ሰራተኞች አቅም ግንባታ፣ የተቋማት የለውጥ…

በስነምግባር ግድፈት የተከሰሱ 24 ጠበቆች ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ በ2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር የፌደራል ፍርድ ቤቶች የስነምግባር ኮሚቴ በስነምግባር ግድፈት ክስ የቀረበባቸው 24 ጠበቆችን መርምሮ ጥፋተኛ በማለት ቅጣት ጥሎባቸዋል። ከ24ቱ ተከሳሾች መካከል 18ቱ የጥብቅና ፍቃዳቸውን በወቅቱ ባለማደስ የተከሰሱ ሲሆን…

የኢትዮጵያ “ብሪክስ”ን መቀላቀል የደቡብ-ደቡብ ትብብርን እንደሚያጠናክር ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ “ብሪክስ”ን መቀላቀል የደቡብ-ደቡብ ትብብርን እንደሚያጠናክር በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር አብዱላ ገለጹ፡፡ ዓለማችን ዘላቂ የማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት እንድታስመዘግብ በማገዝ ረገድም የኢትዮጵያ ወደ ኅብረቱ…

አል ሲሲ ለሦስተኛ ጊዜ ለፕሬዚዳንትነት ሊወዳደሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብጹ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታህ አል ሲሲ በመጪው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለሦስተኛ ጊዜ ሊወዳደሩ መሆኑ ተሰማ፡፡ ግብጽ ከፈረንጆቹ ታሕሳስ 10 እስከ 12 ቀን ድረስ ምርጫ ታካሂዳለች፡፡ አል ሲሲ የሀገሪቱ ፖለቲከኞች በተገኙበት ብሄራዊ ጉባዔ…

በ104 ዓመት ዕድሜያቸው በፓራሹት የዘለሉት አዛውንት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የቺካጎ ግዛት ነዋሪ የሆኑት የ104 ዓመቷ የዕድሜ ባለፀጋ ስማቸውን በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ እንዲሰፍር በማሰብ ከአውሮፕላን ላይ በፓራሹት መዝለላቸው ተሰምቷል፡፡ ዶርቲ ሆፍነር የተባሉት የዕድሜ ባለፀጋ የፓራሹት ዝላዩን…

በአማራ ክልል 1 ሚሊየን የሚጠጉ ወገኖች አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዝናብ እጥረት ምክንያት 1 ሚሊየን የሚጠጉ ወገኖች አስቸኳይ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም…

አቶ ደስታ ሌዳሞ ከሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በሀዋሳ ከተማ ልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች ዙሪያ ከከተማው ህብረተሰብ ክፍሎች ጋር እየተወያዩ ነው፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በውይይቱ ወቅት÷ የክልሉ መንግስት የከተማው…

የአውሮፓ ኅብረት የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ፓውንድ ወታደራዊ ድጋፍ ለዩክሬን ለማድረግ ቃል ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ለገባችበት ጦርነት ድጋፍ ይሆን ዘንድ የ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ፓውንድ ወታደራዊ ድጋፍ ለማድረግ የአውሮፓ ኅብረት ቃል መግባቱ ተገለጸ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ ተወካይ የሆኑት ጆሴፕ ቦሬል ÷ አሁንም የ27ቱ ሀገራት…

“አንድ ቤተሰብ ለአንድ ህፃን” በሚል መሪ ቃል ለ100 ህጻናት ዘላቂ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምምነቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ የህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን፣ ኢትዮ ቴሌኮም እና የኤም ደብሊው ኤስ ትሬዲንግ ባለቤት አቶ ማናዬ ሰንደቁ ተፈራርመውታል። ከአዲስ…