የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ ጋር ተወያዩ፡፡
በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ…