Fana: At a Speed of Life!

ለጡት ካንሰር አጋላጭ የሆኑ ምክንያቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር የሚከሰተው ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መንገድ በጡት ውስጥ ያሉ ሕዋሳት አድገው እና ተከፋፍለው ዕጢ ሲፈጥሩ ነው። እንደሌሎች ካንሰሮች የጡት ካንሰር በጡት ዙሪያ ወደሚገኝ ቲሹ ውስጥ ገብቶ ሊያድግ እና ሊሰራጭ ይችላል። ወደ ሌሎች…

የተተከሉ ችግኞችን መከታተል ከሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚጠበቅ ነው – መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተተከሉ ችግኞችን መከታተል ከሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚጠበቅ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ‘’ማቀድ፤ መተግበር፤ ማሳካት ቀጥሎም መከታተል!’’ በሚል ባወጣው መረጃ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የክረምት ወቅት ሲመጣ በሀገራችን…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ መምከራቸውን…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸው በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚቻልበት አግባብ ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ…

በ500 ሚሊየን ብር ወጪ ማስፋፊያ የተደረገበት የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ500 ሚሊየን ብር ወጪ ማስፋፊያ የተደረገበት የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሰተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ የጅግጅጋ…

የሐረሪ ክልል የ2016 በጀት ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ካቢኔ የ2016 በጀት ዓመት ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ እንዲሆን ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ በክልሉ የ2015 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2016 በጀት እቅድ ላይ ተወያይቷል።…

በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የኩላሊት ዕጥበት ህክምና በመቋረጡ  ታካሚዎች ለችግር መጋለጣቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የኩላሊት ዕጥበት ህክምና በመቋረጡ ታካሚዎች ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸው ተገለፀ፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ሃሳባቸውን የሰጡ ታካሚዎች እንደሚሉት ÷ “ህይወታችን በህክምናው ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የአገልግሎቱ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለተመራቂ ተማሪዎች የአንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በዛሬው እለት በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተመረቁ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈዋል፡፡ አቶ ደመቀ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባተላለፉት መልዕክት÷ በመላው…

በቦሌ ክ/ከተማ ተገንብተው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በ2015 በጀት ዓመት የተገነቡ ልዩ ልዩ 65 ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡ ዛሬ የተመረቁት 41 ፕሮጀክቶች በመደበኛ የመንግስት የካፒታል በጀት የተገነቡ ሲሆኑ ፥ 24 ደግሞ በኅብረተሰብ ተሳትፎ የተገነቡ…

ቻይና በ36 ቢሊዮን ዶላር በአልጄሪያ ውስጥ ኢንቨስትመንት ልታካሂድ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በ36 ቢሊዮን ዶላር በአልጄሪያ ውስጥ በተለያዩ መስኮች ኢንቨስትመንት ልታካሂድ መሆኑ ተገለጸ። ሀገሪቱ በማኑፋክቸሪንግ፣ በአዳዲስ ቴክኖሎጂ፣ በትራንስፖርት፣ በግብርናና ሌሎች መስኮች መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ የኢንቨስትመንት…