Fana: At a Speed of Life!

በድሬዳዋ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም፣ የፕላንና ልማት ሚኒስተር ፍፁም አሰፋ፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥን ለመታገል የተግባር ማሳያ ነው – ኦሬሊያ ቻሌብሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከወሬ ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥን በተግባር ለመታገል ዋና ማሳያ ነው ሲሉ በተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኦሬሊያ ቻሌብሮ ተናገሩ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊት አረንጓዴ ዐሻራና ልማቱ ላይ የላቀ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር መከላከያ ሰራዊት የአገር ሉዓላዊነትና ደኅንነት ከማስጠበቅ ባሻገር አረንጓዴ ዐሻራና ልማቱ ላይ የላቀ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የመከላከያ ሰራዊት አባላትና መኮንኖች በአንድ…

የአንድ ጀምበር ዘመቻ በራሱ አንድ ስኬት አንድ ግብ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) የዛሬው የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በራሱ አንድ ስኬት አንድ ግብ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ…

በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብሩ ማለዳ ነው መካሄድ የጀመረው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በመርሐ-ግብሩ የአረንጓዴ አሻራቸውን…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር ተከላ መርሐ ግብር እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት እና የጽሕፈት ቤቱ ሠራተኞች 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር ተከላመርሐ ግብር በየካ ክፍለ ከተማ ፈረንሳይ 01 አካባቢ እያከናወኑ ነው፡፡ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ ÷ በኢትዮጵያ የተጀመረው…

አረንጓዴ አሻራ በአርብቶ አደሩ አከባቢ በተደጋጋሚ የሚከሰተውን የድርቅ ተጋላጭነትን ከመቀነስ አኳያ ሚናው ከፍተኛ ነው – ርእሰ መስተዳድር አወል…

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በደን መመናመን ምክንያት እየተከሰቱ ያሉትን ችግሮች ለመግታት እና በተለይም አርብቶአደሩ አካባቢ በተደጋጋሚ የሚከሰተውን የድርቅ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ሚናው ከፍተኛ ነው ሲሉ ተናገሩ። ርእሰ መስተዳድሩ…

በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ተጀምሯል፡፡ መርሐ ግብሩ ከማለዳው 12 ሠዓት ጀምሮ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ተጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣…

በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ ሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን ጨምሮ በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ከ3 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ችግኞች ይተከላሉ ተብሏል፡፡ ከዚህ ውስጥ 138 ሺህ…

ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ዲፕሎማቶች በተዘጋጀላቸው ስፍራ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ ዲፕሎማቶች በተዘጋጀላቸው ስፍራ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። በዚሁ መርሐ ግብር ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተገኝተው አሻራቸውን አኑረዋል።…