በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዪን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ሰራተኞች ዛሬ እየተከናወነ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዪንችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ።
በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በትዊተር ገፁ÷ የአየር ንብረት ለውጥ ድንበር እንደማይገድበው…