Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዪን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ሰራተኞች ዛሬ እየተከናወነ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዪንችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ። በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በትዊተር ገፁ÷ የአየር ንብረት ለውጥ ድንበር እንደማይገድበው…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብሩ ሕዝቡ አንድነትን በተግባር ያሳየበት መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብሩ ሕዝቡ አንድነትን በተግባር ያሳየበት መሆኑን ሐረሪ ክል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከነዋሪዎች ጋር በመሆን እንደሀገር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ…

በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሃ-ግብሩ ላይ የፕሮጀክቱ የግንባታ ሥራ ሠራተኞች እና የሀገር መከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ አባላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።…

በትግራይ ክልል በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው…

የተለያዩ ተቋማት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት እንደ ሀገር 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር፣የግብርና ሚኒስቴር፣የጤና…

በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከፍተኛ ውጤት አስገኝቷል – ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ እንደ ሀገር በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብርን በክልል…

የፌዴራል ፖሊስ አባላት 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አመራር እና አባላት በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 7 እንዲሁም የፖሊስ ሰራዊቱ በሚገኙባቸው…

አቅምና ጉልበት ያለው ሁሉ ኢትዮጵያን የማልበስ ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቅምና ጉልበት ያለው ሁሉ ኢትዮጵያን የማልበስ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ርዕስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ 500 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀንበር የመትከል መርሐ ግብር የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም…

በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8፡30 ድረስ ከ372 ሚሊየን በላይ ችግኝ ተተክሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት እየተካሄደ በሚገኘው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳ ጀምሮ እስከ 8 ሰዓት ተኩል ድረስ 372 ሚሊየን በላይ ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። ከችግኝ ተከላ ሁነቶች መከታተያ…

ዛሬ የምንተክለው ችግኝ የነገ የአየር ብክለት መከላከያ ጋሻችን ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ዛሬ የምንተክለው ችግኝ ነገ ምግባችን፣ መጠለያ ጥላችን እንዲሁም የነገ የአየር ብክለት መከላከያ ጋሻችን ነው” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…